Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

የበገና መዝሙሮች.pdf


  • word cloud

የበገና መዝሙሮች.pdf
  • Extraction Summary

ሽን ኡቻን ውለታሀ ብዙ ዘማሪ ይልማ ኃይሉሀ« ህሀ እጅግ ብዙ ነው።

  • Cosine Similarity

እግዚአብሔር ለዳዊት ይበላሃላ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ቱገቱገዛፍ ተፋ « ዘማሪ ይልማ ኃይለ ራሩ ብስራተ ገብርኤል ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ፌ ራዜ አምላኬ አምላኬ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ቱቱ ራ » የእኛ ጌታ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ን ን ማን ይመራምር ዘማሪ ይልማ ኃይለሉ ራ ኢህ ሀ » ዋ እኔን ዘማሪ ይልማ ኃይሉንእ አ ደ ንዓዓ ዜዓዓ አላየንም በሉ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ራሥ ሥ » አስመ አንተርዘማሪ ይልማ ኃይሉን ኢ ኢደ ንዓዓ ንዓዓ ንዓዓ በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ራራ » ። ንንን ክበር ተመስገን ጌታችን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ውለታው ብዙ ዘማሪ ይልማ ኃይሉሀ« ህሀ እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ ዘማሪ ይልማ ኃይሉእ አቤቱ እንማልዳለገ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን የሚጠብቀኝ አይተኛም ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ተወዳጅ ልጅሽገርዘማሪ ይልማ ኃይሉን ፔ ኢኢ ንሄ የሰርግ መዝሙሮች ያድነናል ብለው ዘማሪ ይልማ ኃይለ»» እግዚአብሔር ጽዮንን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ለዚሀ ለኃጢአት ሀግርዘማሪ ይልማ ኃይሉን » ከዳዊት አብራክ ዘርን ዘማሪ ይልማ ኃይሉን እንተ በሀሊና ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ከንቱ ነኝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ሕማሙን ልናገር ዘማሪ ይልማ ኃይሉ አቤቱ ማረን ዘማሪ ይልማ ኃይለን ቱ ራ « አንዴት እንዲያጠፉት ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ዘመኑ ሲደርስ ዘማሪ ይልማ ኃይለ የአባቶች አለቃ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ጻድቃን ስለጌታ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ራራ « እግዚአብሔር ምስክር ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ስምህ ለዘለአለም ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ሁ። « አልፈርድም እኔ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ራሩ « ማኔቴቄልፋሬስ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ራራ « « ኢየሱስም አለ ዘማሪ ይልማ ኃይለሩ ራ ራ » « ኑ ተመልከቱልኝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን ተዋህዶ ዘማሪ ይልማ ኃይለሉ ራራ ሑሁ ሑ « የጴጥሮስን እገባ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ያ ድሀ ተጣራ ዘማሪ ይልማ ኃይለሉ » አውነት ስለሆነ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን በኃይልና ጥበብ ይልማ ኃይሉ በገና » »« ወንበዴ የነበርኩኝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉን የተወደደ ስምሽ ማርያም ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ወዳንቺ የመጠው ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ልዑለ ባሀርይ ዘማሪ ይልማ ኃይለ « ስራህ ብዙዘማሪ ይልማ ኃይሉን ራ ራፌ ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ስለ ቸርነትሀ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ለእኔስ ልዩ ነቸ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ በህይወቴ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ፌራ ራ እግዚአብሔር ሆይ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ሙሽራው ሙሽራ የሠርግ ራ የሀብከ ዮም የሠርግ ይልማ ኃይሉ እጹብ ድንቅ ስራ ር ህዚ ህዚ ህህ ህህ ተ ተ ተ ተተ ተ ተ ትዌድሰፌፌ ተ ተ ተ ተ ተ ተ ተ ተተ ተ ተ ተ ተ ተ ተ ተፊ ሰላምታ ቅኝት በጌቴ ሴማኒ ቅኝት ሠላምታ በጌቴ ሴማኒ በአትክልቱ ቦታ ለእኛ ሲል ጌታችን በዓለም ተገገላታ በዓለም ተገገላታ አዳምና ሄዋገ ባጠፉት ጥፋት በእኛም ነበረብን የዘላለም ሞት የዘላለም ሞት መስቀል ተሸክሞ ሲወጣ ተራራ ይገርፉት ነበረ ሁሉም በየተራ ሁሉም በየተራ ድንግል አልቻለችም እገባበዋገ ልትገታ እያየች በመስቀል ልጄ ሲገገላታ ልጄ ሲገገላታ በአምላክነቱ ሳይፈርድባቸው አንዲሀ ሲል ጸለየ አባት ሆይ ማራቸው አባት ሆይ ማራቸው በረቂቅ ስልጣኑ ሁሉን የፈጠረ በሰዎች ተገርፎ ሞተ ተቀበረ ሞተ ተቀበረ ፍቅሩን የገለፀው ተወልዶ በሥጋ ኢየሱስ ቋር አልፋና ኦሜጋ አልፋና ኦሜጋ በመስቀል ተሰቅሎ ቅኝት ሠላምታ በበገናኦ» በመስቀል ተሰቅሎ እገዲያ እየቃተተ ዓለምን ለማዳን የማይሞተው ሞተ ከሞት ሊታደገን በመጣልን ፈጥኖ መስቀል አሸከሙት ውለታው ይህ ሆኖ መከራውገ ሳስብ ሳስታውስ ቀኑን ይቆስላል ይደማል ልቤ በሐዘን መች ለራሱ ነበር ይሀ ሁሉ መከራ መስቀል ተሸክሞ የወጣው ተራራ ሲያጎርሱት ሚናከስ ሰው ክፉ ነውና አውሩን ቢያበራ ጎባጣን ቢያቀና ጌታዬን ሰቀሉን አይሁድ ጨከኑና ምነው አያሳዝን የአይሁድ ክፋት የዝናቡገ ጌታ ውሣ ሲነፍጉት በተንኮል በኃጢያት ቀሩ እንደሰከሩ ሙታን ከመቃብር ተነስተው ሲያስተምሩ እናታችገ ሔዋን ወዮ በይ አልቅሺ ያንቺን ሕመም ታሞ ከሞት ሊያድንሽ የሀያዋን ጌታ ተሰቀለልሽ አዬ ጉድ አፄ ጉድ አለም የኋላሽ መድኃኒት ክርስቶስ በግፍ ሞተብሽ በመስቀል ተሰቅሎ ስጋውን ሲቆርስ በችንካር ተወግቶ ደሙንም ሲያፈስ ዋለች በመከራ ድንግል ስታለቅስ ሰውነትሽ ራደ ሐዘን ከበበሽ ስቃይ መከራውም ዳግም ፀናብሽ ተሰቅሎ ስታይው አንድ አምላክ ልጅሽ ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መገታ መንታ መች ዋጋ ይሆናል ለአገዲቱ ጠብታ ላለቀሽው ለቅሶ ድንግል የዛገ ለታ ባለቀሽው ለቅሶ በልጅሽ ህመም ከሃጢያት ነፃሁኝ ዳንኩኝ ከገሣነም አባታችን መጋቤ ስብሐት አለሙ አጋ ቅኝት ሰላምታ አባታችን በሰማያት ላይ ያለሀ ተለይቶ ይመስገን ክቡር ስምህ መንግሥትህን የምንፈልጋት ከጥንቱ በልጅነት ትምጣ ትሰጠን አቤቱ ፈቃድሀም ይህ እገዲደረግ ይሁን በሰማይ ሞተን ተነስተን ከደይን እንድንኖር ምስጋናህ ምግብ ሆኖን ዛሬም በምድር በሥጋ ሕይወት ሳለን ምግባችንን በየዕለቱ አውቀህ ስጠን ይቅር በለገ የበደልገሀም ቢኖር ወንድማችን የበደለንን ነገር አንደአቅማችን እኛም እንድገል ይቅር በገሃነም በክፉ ሁሉ መዓት አትጣለን አድነን እገጂ ከሞት ይህቺን መንግስት የማያገኛት ሀልፈት ጌትነትም ከሀሊነትም ክብርም ናቸውና የአገተ ገገዘቦች ሁሉም ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜግገ። እኔ ተሠራው ፀጉሬን አላርፍ ብዬ ነውሬን እኔ ተሠራው ፀጉሬን ሌሎች ሲላጩ እያየ ዐይኔ ለምን ተሠራው አእኔ ከብት ጠፍቶብኝ በሌሊት ስፈልግ አደርኩ ስዋትት ከብት ጠፍቶብኝ በሌሊት እነግርሃለሁ ተጣርቼ ይህን ቀገ ወጥቼ አይቼ እፎይ ታገስከኝ ዘርፉ ደምሴ በገና ቅኝት ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ ሰማያት ወምድር የፈጠርክ አምላክ አምላክ ሰማይ ወምድር ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር አምላክ የፈጠርክ አገተ ነህ የሰማይ መላእክት አምላክ የሰማይ መላእክት ሰባቱ ሰማያት የፈጠርክ አምላክ ስብሐት ለከ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አምላክ ሰማያት መዓልቱን ሌሉቱን የፈጠርክ አምላክ ስብሐት ለከ ቅዱስ እግዚአብሔር ኣምላክ አገተ ቅዱስ አፎ ሰቀሉሰ አገተን አንተን ዲበ ዕፅ ኢየሱስ ኣምላክ ለአይጉድ ለአሞፅ ሰቀሉክ አይጉድ አሞፅ መድኃኒቱም አንቲ ለመበልት መዝገበ ምሀረት ሰአሊለነ ማርያም አፎ አልበሱከ አንተን ከለሜዳ ኢየሱስ አምላክ ለአሞፅ ለይጉዳ አለበሱክ አሞፅ አይጉዳ እፎ ተአገስክ አገተ መለኮት ጊዜ ሰቀሉከ አይኙድ ካህናት ተአገስክ አገተ መለኮት ሞች አንዴት ሰነበትክ ዘርፉ ደምሴ በገና ቅኝት ባገዳገዱ ቀን መልእክት ባንገዳገዱ ቀን መልእክት ሰው ያማርራል የኔስ ወገድም ታዞ አባይ ዳር ይኖራል ቤታችው ቢሳወር ከእንግዳ ይተርፋል ቢመሽ ከአኛ አደረ ነገም በእናንተ ያልፋል ወይ አጭደን አልጣልነው ወይ ከብት አልበላው ከቶ መቼ ይሆን ያሣር ማለቂያው ዘመዶቼ ሁሉ አልቃችሁ አልቃችሁ ወገኖቼ ሁሉ አልቃቸሁ ይኹ መግቢያ የለው ታሰኙኛላችኹ የኔማ ዘመዶች ምን አጡ በሙሉ መልካም በቅሎ ነበር ፈረስ ፈረስ አሉ ምንም በቅሎ ቢያምር ኮርቻው ቢምች መቀመጥ አይወዱም የኔ ዘመዶች አጄ አመድ አፋሽ ነው ሞት ይመኛል አሉ ጨርሼ ሰጥቼው ዘመዶቼን ሁሉ ሞት እገዴት ሰነበትክ እገዴት ሰገብተሀል እግዚአብሔር ይመስገን ወዴት ታውቀኛለህ ለምን አላውቅሀም አውቅሀለሁ እንጂ የእህቴን የወንድሜን ስትዘጋ ደጅ አገተ ሁል ጊዜ እንግዳ ሰው አጥፊ ነሀ እንጂ ሞት አገኘሁት እንደምን ዋልክ ብለው አለኝ ደና ሰንብት ሸኝቼው ተመለስኩ እኔም አላመገኩት ኪዳነ ምሀረት ዘርፉ ደምሴ በገና ቅኝት ንኢ ንኢ ንኢ ኪዳነ ምሀረት ሰዓሊ ለነ ማርያም መዝገበ ምሀረት ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ሚካኤል ታወጣለህ አሉኝ ከሞት ከሲኦል ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ገብርኤል አይደለሀም ወይ ዜናዊ ሐዲስ ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ጊዮርጊስ ትደርሳለህ አሉኝ ፈጥነሀ በፈረስ አዳምን ከሲኦል እሌኒን ከባሀር አልዓዛርን ከሞት ያወጣሀ አምላክ እኛንም አድነኝ ከዲያቢሎስ ፊት ሰዓሊ ለነ ቅድስት ነይ ከደማስቆ አዝራ ወደሰኪ አንቲንገ በመሰገቆ ጣርያም ሰዓሊ ለነ ድረሽ ፅጌ ሃና ዳዊት ወደሰኪ አንቺን በበገና ስጠራሽ ስሚን አፀደ ገነት ትገቢቶሙ አንቲ ለአምላክ ነቢያት ፈጥነሽ ድረሺልኝ ዘመና መሶብ መድኃኒት እኮ ነሽ አገቺ ለያዕቆብ የአክሱም ጽዮን ድረሽ ኩሉ ገዳም መድኃኒቱም አገቲ ለይስሐቅ ለአብረሃም ንኢ ንኢ ንኢ ኪዳነ ምሀረት ሰዓሊ ለነ ማርያም መዝገበ ምሀረት ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ሚካኤል ታወጣለህ አሉኝ ከሞት ከሲኦል ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ገብርኤል አይደለሀም ወይ ዜናዊ ሐዲስ ነአ ነአ ነአ ቅዱስ ጊዮርጊስ ትደርሳለህ አሉኝ ፈጥነሀ በፈረስ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ በይስሐቅ ፈንታ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት በይስሐቅ ፈንታ ኢየሱስ ታረደ ደሙን ከፈለና አዳምን ታደገ ተጨነቀ ጌታ ተሰቃየ ጌታ የኔ መድኃኔዓለም የአዳም ልጅ አለኝታ አንደሚታረድ በግ ተነዳ ወደ ሞት ንፁሁ ኢየሱስ በደል የሌለበት አዝ በማመን ሊሸከም የአዳምገ መከራ ስቃይ ተቀበለ ደሙ እየተዘራ ለሚገርፉት ሁሉ ምህረትን ሲቸር እርሱ ግን ሲገረፍ ብዙ ተቸገረ አዝ የሰማነውንስ ማን ሰው እኮ አምኗል የእግዚአብሔርስ ክንድ ለነማን ተገልዷል ባየነውስ ጊዜ ሀማም ተሸክሞ ስለበደላችን ተገርፎና ታሞ አዝ እጁ የታሰረው ይስሐቅ ተፈታ ኢየሱስ ቀረበ በሰው ልጆች ፈንታ ገፁሀ በግ ቀረበ በደል የሌለበት በደለኛ ሆኖ ሊሰቀል ሊገደል መስቀሉገ ተጭኖ አዝ ተቆጠረ እንጂ እገደተቸገረ በደዌ በሀማም ማቆ እንደኖረ አምላክ ለኛ ብሎ ተናቀ በሰዎች እየተፀየፉት ተፉበት ብዙዎች አዝ በአውነት ደዌያችንን እርሱ ተቀበለ በሰው ልጆች ፈንታ በእኀጨት ተሰቀለ እኛ ግን ከሰስነው እንደ ወንጀለኛ ከለ እኛ ቢሰቀል ሰማያዊው ዳኛ አዝ ለሰው ልጆች ሀይወት የታሰበው ሰይፍ አይተናል ሰምተናል በኢየሱስ አገገት ሲያልፍ የመስቀሉ ስዕል ኽረ እገዱት ይገርማል እዩት ገፁሁ በግ በአርምሞ ይነዳል አዝ የብርሃን እናት ነሽና ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት የብርሃን እናት ነሽና የብርሃን እናት ለምፒልን ድንግል ለምኘፒልን ጸጋንና ክብርን የተመላሽ ከሴቶች መካከል የተመረጥሽ ለቃሉ ማደሪያ ዙፋን ሆነሽ በደመና መገበር የተመሰልሽ አዝ የሽቶ ማኖሪያ የተቀደስሽ መዓዛሽ ያጣረ ሽቶ ያለሽ ውዳሴሽ ብዙ ነው እናታቸን ስምሽን እያሰብን ነው መፅናኛችን አዝ በሀሳብ በግብር ፍጹም ሆነሽ ምገኛ ብሩህ ነው ድንግል ልብሽ አንቺን የሚመስል የለምና ይሰማል ምልጃሽ ያንቺ ልመና አዝ የብርፃን መውጫ ምሥራቁ ነሽ ሰውን ለለወጠ ለድል ልጀሽ ምሥጋናሽ አያልቅም ለዘላለም መሀሌት ነሽና በአርያም አዝ መላዕክት ፍጥረትሽን ያደንቃሉ ጌታን በመውለድሽ ይመካሉ ሰማይና ምድር ሳይወስኑት ባንቺ ተወሰነ እፁብ በአውነት አዝ የሽቶ ማደሪያ የተቀደስሽ መዓዛሽ ያማረ ሽቶ ያለሽ ውዳሴሽ ብዙ ነው እናታችን ስምሽን እያሰብን ነው መጽናኛችን አዝ አዝላው ወረደች ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት አዝላው ወረደች ዉደ ግብጽ ስደተኛዋ የአምላክ እናት ይሀ ዓለም ለአርሷ መች ተገባት አዝ ዓለም በምን ውሃ ታስተናግዳት የፍቅር ምንጧ ተሟጦባት እነ ኮቲባን እየላከች የአምላከን እናት ተሳደበች እነ ሄሮድስን እየላከች ሀፃኑን ልትገድል አሳደደች የክብርን ጌታ ተሸክማ ውርደት ለበሰች እንደሸማ የሀብቱን ጌታ በጀርባ አዝላ ሰው ተዘከራት ተቸግራ በቃሉ ትዕዛዝ ምድርን ሰርቶ ተንከራተተ ማደሪያ አጥቶ ጌታ ሲወለድ የምስራች በረት ሰጠችው ዓለም ታካች ግና መላእክት በሰማያት ሃሌሉያ አሉ በፍርሃት ወልድን በአብ ቀኝ ከላይ አይተው ደግሞም በምድር ከድገግል ክገድ ከላይም ሳይጎል ተመልክተው ዓለም በምን ውሣ ታስተናግዳት የፍቅር ምንጪ ተሟጦባት እነ ኮቲባን እየላከች የአምላከን እናት ተሳደበች እነ ሄሮድስን እየላከች ሀፃኑን ልትገድል አሳደደች በቃሉ ትዕዛዝ ምድርን ሰርቶ ተንከራተተ ማደሪያ አጥቶ ጌታ ሲወለድ የምስራች በረት ሰጠቸው ዓለም ታካቸ ሥላሴን ከሰማይ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ሥላሴን ከሰማይ እስጢፋኖስ አይቶ አይኑ በመገረም ቀረ ተሰክቶ የድንጋዩ ናዳ ቢወርድበት እገኪ ሥላሴን በማየት ረስቶታል ለካ ስብሐት ለእግዚአብሔር የሰው ልጅ በቀኙ ተቀምጦ ነበር እስጢፋኖስ ሲያየው በሚያስፈራ ክብር ካሀናተ ሰማይ ዙፋኑን ከበውት ቅዱስ ቅዱስ ሲሉ ስብሐት ስብሐት ስብሐት ለእግዚአብሔር ምስጢረ ሥጋዌ ተገልጾለት በአካል ሥጋው ቢታመምም ሀዘኑን ሽሮታል ነፍሱ ከፀባኦት ስታመሰጥር ድንጋይ ይለቅማሉ ያልታደሉ ፍጡር ስብሐት ለእግዚአብሔር ለፈሪሳውያን ተሰውሮባቸው የሥላሴ ምሥጢር ድንጋይ ሰበሰቡ ጻድቁገ ለመውገር አርሱ ግን ከሰማይ ፈጣሪውን አይቶ ድንጋዩን እረሳው ሀሊናው ተነክቶ ስብሐት ለእግዚአብሔር የሰማዩ ሥርዓት ልዩ ስለነበር ምገም አልመሰለው የድንጋዩ ክምር የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪ ተገለጠው ስቃዩን አስረሱት ሀሊናውን ነጥቀው ስብሐት ለእግዚአብሔር ልባችሁ ጆሮአችሁ መቼ ተገረዘ የጠነከረ ነው ለአምላክ ያልታዘዘ መገፈስ ቅዱስን ትቃወማላችሁ እንደገዛ ፈቃድ እየተመራችሁ ስብሐት ለእግዚአብሔር ኃይልህ ሲገለጥ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ኃይልህ ሰገለጥ በሰማይ አቤት ማን ይቆም ይሆገ ከፊትሀ ማን ይቆም ይሆን ማገ ይቆም ይሆን ከፊትህ ማን ይቆም ይሆን አቤት ቀንደ መለከት ሲነፋ አዋጅ ሲታወጅ በይፋ ጻድቃን ሲጠሩ ለተድላ ምን ይሆገ የእኛ ተስፋ አዝ አቤት መላእክት ሰማዩገ ሲያርሱት ቀድመው ሲሰሙ መባርቅት ያልታየና ያልተሰማ ድምፅ ሲሰማ ከራማ አቤት ሰባቱ ነፋስ ተገልጠው ምድርን ሲያውኳት ቀዝፈው ሲታዘዝ የባህር ሞገድ ምድሪቱን ሊከድናት ለፍርድ አዝ አቤት ሲጠሩ ጻድቃን ቅዱሳን መልካም የሰሩ ብሩካን በምድር የሰሩ ትሩፋት ሲያቀርቡ ለአምላክ ስብሐት አቤት ኃጥአን ግን ለፍርድ ሲጠሩ በጨለማ ዓለም ሊቀሩ የማይጠቅም ዋይታ ሆኖ መዋረድ ይሆናል አዝኖ አዝ አቤት ሲጠሩ ጻድቃን ቅዱሳን መልካም የሰሩ ብሩካን በምድር የሰሩ ትሩፋት ሲያሰሙ ለአምላክ ስብሐት ውፃሃ አጠጪኝ አላት ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ውሃ አጠጪኝ አላት አፍላጋት የሰራው አገደ ተቸገረ ውሃ እንደጠማው ሰው አይሁዳዊ አለችው አወይ አለማወቅ ሰማያዊው አምላክ እራሱን ቢደብቅ የእግዚአብሔር ስጦታ ውሃ ብጠይቅሽ የሚፈርሰውን ዘር ትልቅ ነገር አርገሽ አንተ አይሁዳዊ እኔ ሳምራዊ ነኝ አንዴት ይቻልሃል ውሣ ልትጠይቀኝ አያልሽ ካለ እውቀት ግገብ እየገነባሽ ምነው መለያየት መፍረስገስ ፈለግሽ ትለምፒኝ ነበር የህይወትን መጠጥ የእኔ አምላክነት በፌትሽ ቢገለጥ ወልደ ጓለእምሀያው ውሃ ቢጠይቃት ዘሩን ጠየቀችው ለመፍጠር ልዩነት የሁሉን ፈጣሪ መሆኑን ሳታስብ ይሁዳዊ አለችው በሚፈርስ ገንዘብ ይሀን የዓለም ውሃ የሚጠጣ ሁላ ሳይጠማ አይቀርም ከእንግዲህ በኋላ አኔ የምሰጠው አያስጠማም እና ሰዎችን ጥሪያቸው ይርኩ ይጠጡና የመገደሩን ሰዎች ወደዚሀ ጥሪያቸው ውሣ እንዳይጠሙ እስከ መጨረሻው ይሀንን ስትሰማ ደነገጠችና ሀሊናዋን ገዛች አገኘች ጥሞና አለችው ጌታ ሆይ ውፃሃ እገዳልጠማ ከእንግዲህሀ በኋላ አስከ መጨረሻው በሀይወት ልሞላ የሚያስጠማ ውፃ ለዘላለም ቀርቶ ቃልሀ ፍፁም ያርካኝ ሀሊናዬን ሞልቶ አቤቱ ደግ ሰው ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ዋኔን አ በበገና አቤቱ ደግ ሰው አልቋልና ከምድርም ፍቅር ጠፍቷልና አንደ ቸርነትህ አድነን በደላችገገም አትቁጠር በበገና የረድኤት አምላክ ፍቅር ስጠን አገደ አሀዛቡ አታድርገን ክርስቲያን ነንና እገዋደድ አባክሀ አንውጣ ካንተ መንገድ በበገና አቤቱ ገፁህ ልብ ፍጠርልገ ሰውን የሚያስወድድ ካለ እንከን አንደበታችንም እንዲናገር ስለ ሰላም ቋንቋ ስለ ፍቅር አዝ በአግዚአብሔር ፈቃድ የሚመራ ትሩፋት ደግነት የሚሠራ አንደበቱ ሁሉ የታረሙ ለቃለ ወገጌሉ የደከመ በበገና ምግባርና አውነት የተሰጠው አባክሀን ስጠን ሁነኛ ሰው አንተን የሚመስል በሕይወቱ ፍቅርና ትሀትና የግል ሀብቱ አዝ የማስመሰል ፍቅር እየበዛ ሰው ረክሷልና እገደዋዛ ፍፁም መዋደድገ ስጠገና አዲስ ሰው እገሁን እገደገና በበገና ደገኛ ሰው ማግኘት አስቸግሯል እስከ መጨረሻ ማገ ይፀናል ምግበሩ ትክክል እውነተኛ ልቡ የሚፀየፍ ከዳተኛ አዝ አልዓዛር ይነሳዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት አልዓዛር ይነሳ መግነዙን ፍቱለት በፅድቅ አደባባይ ይመላለስበት ተስፋ ላለው ሀይወት ልቡ ይነቃቃ ነፍሱ እገዳትወሰድ በአጋንንት ተሰርቃ የበደል እስራት መግነዙን ፍቱለት ሀይወትን ያግኛት ጽድቅን ይኑርባት ሞት መሻሩን አውቆ ከሞት በላይ ይሁን በእግዚአብሄር ቸርነት ልቦናው ይታመን በደሉ ቢበዛ ልቦናው ቢከብድም ከአምላኩ ቸርነት በሚዛን ይበልጥም ሐጥያቱን ተናዞ ገስሐ እንዲገባ መንፃትን አሳዩት የፍቅርን እገባ አዝ የሚያስደንቅ ብርሀን አይቶ ይመላለስ አዲሲቷን ምድር በንስሐ ይውረስ ካሀናት አፅናኑ ሀዝቡን በፍቅር ቃል ሞት እውነት አይደለም በቃሉ ተሽሯል በአምላክ ብርሀን ይመላለስ አይቶ ንስሐ ይጠበው እገዲታይ አብርቶ ንፁህ ልብስ አልብሱት ነፍሱ ሀሴት ታድርግ አርሱም ሀያው ይሁን በሰዎች መዓረግ ከመቃብር ይውጣ ጌታ እየጠራው ነው ከሀይወት እገጀራ ማነው የሚያግደው ብርሃን ክርስቶስ ለእርሱ ተሰውቷል ስጋው ለእርሱ እኮ ነው ማገ ይመገበዋል ብርሀን ክርስቶስ አልዓዛር ይለዋል መቃብሩን ሽሮ አዲስ ፍጥረት ሆኗል ማነው ሙት የሚለው ከአገግዲህ በኋላ ተጠርቷል በጌታ ወደ ፍፁም ተድላ አዝ እግዚአብሔር ለዳዊት ቅኝት እግዚአብሔር ለዳዊት ቃልኪዳን ገባለት የባሀርይሀን ፍሬ በክቡር ዙፋገሀ አኖራለሁ ብሎት ዳዊት ያን ሲሰማ እጅግ ተደስቶ አመነ በቃሉ በሀሴት ተሞልቶ ስለዚሀ እንለምን ዘወትር ድገግልን አንድታማልደን ከቸሩ አምላካችን ይሀንን ራዕይ ይሀን ታላቅ ጥበብ ሲያወጣና ሲያወርድ በሀሊናው ሲያስብ በጾምና ጸሎት ተግቶ ሲጠይቀው በመገፈስ ቅዱስ ተሞላና ዳዊት ብሎ ተናገረ በኤፍራታ አየናት ስለዚሀ እገለምን ጮኸ በታላቅ ድምጽ ድንግልን ስላየ በአንባና በደስታ ሲያወድሳት ቆየ በገናውን ነስቶ ምሥጋና ሲጀምር ልደቱን ጥምቀቱን ስቅለቱንም ሳይቀር በራዕይ አይቶታል አገድም ሳይቀነስ አኀገድም ሳይጨምር ስለዚህ እገለምን በጸፍጸፈ ሰማይ ድንግል ልጂን አቅፋ አንደ ልዩ ሀብር በድምቀት ተጽፋ የዳዊት ከተማ የአንድዬ እናት ጽዮን እናታችን የነቢያት እሀት ስለዚህ እንለምን በተሸፈነ ቃል ኤፍራታ ይላታል ከነቢያት አገዱ ሚኪያስ አይቷታል ስለዚህ እገለምን ከነቢያት አገዱ ሚኪያስ ተነስቶ የመጪውን ዘመን በራዕይ ተመልክቶ የኤፍራታ ክፍል አገቺ ቤተልሔም የሚወለድብሽ ቸሩ መድኃኔዓለም ስለዚህ እንለምን ተገቀሽ ብትኖሪም ለብዙ ዘመናት አታንሺም በፍፁም ከብዙ ነገስታት የነገስታት ገጉስ ከአገቺ ይወጣልና ትወልጂዋለሽ በሀቱም ድገግልና ስለዚህ እገለምን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ከሦስቱ አካል አገዱ ሥጋሽን ይነሳል ሲጠበቅ የኖረው በአገቺ ይፈጸማል የሀያዋን እናት አንቺ ትሆኛለሽ ሞትን ስለሚሽር አማኑኤል ልጅሽ ስለዚሀ እገለምን ይበላሃላ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ይበላሃላዩ አንተንም አፈር ይበላሃላ እንደሞኝ ሰው እገተላላ ሞኝ ተላሌ ይደላሀ መስሎሀ ነገ እንደዛሬ ንስሐን ትተሀ ተበላህ አውሬ ሞኝ ተላሌ በላው አፈር ያንን ወታደር ያንን ምሁር በላው አፈር ጓስሐ ግባ የእናቴ ልጅ የክተት ጥሪ ሳይታወጅ ስራና ሰሪው ሳይቀናጅ ግስሐ ግባ የእናቴ ልጅ ንስሐን ትተህ የት ትሄዳለሀ ሲመለከቱህ ታሳዝናለህ ንስሐን ትተህ የት ትሄዳለሀ በላው አፈር ያገን ገበሬ ያንን ወታደር በላው አፈር ተሰብሰብ ዛሬ ወደአምላክሀ እንድታመልጠው ሰይጣንን ፈጥነህ ተሰብሰብ ዛሬ ወደአምላክህ የሰላም አምላክ ሲጠራሀ ስማ በጠላት ነፍስሀ እገዳትቀማ የሰላም አምላክ ሲጠራሀ ስማ ፆምና ፀሎት ምጽዋት ሆነ መድኃኒት ሆኖ አለም ያዳነ ፆምና ፀሎት ምጽዋት ሆነ አዝ ብስራተ ገብርኤል ዘማሪ ይልማ ኃይሉ በአምስት ሺሀ ከአምስት መቶ ዘመን ጌታ መጥቶ እስኪለብከስ ድረስ ስጋን ነቢያትም ስንኳን በሀጉ ሲኖሩ ከአሀዛብ እነ በለዓም ሳይቀሩ የስጋዌ ተገልጦላቸው ሚስጠሩ በብዙ አምሳል እየመሰሉ ሲነግሩ በሱባኤም ዘመኑን ሁሉ ሲቆጥሩ እገዲህ አድርገው ደጅ ሲጠኑ ነበሩ በመጋቢት በሃያ ዘጠኝ እለት አስቀድሞ በጀመረበት ፍጥረት ከዘመኑ ለዕለት እንኳን ሳይተርፍ ከሰዓቱም አገዲት ደቂቃ ሳያልፍ ተስፋውንም አዳም ከሰማ በኋላ አምስት ሺሀ ከአምስት መቶ ሲሞላ ለመፈፀም የማንገነትገ መሐላ ከድንግል ዘንድ መልአኩን ላከው ገሊላ ድገግልም በልጃገረድ ስርዓት በአጭር ታጥቃ ማድጋ ነጥቃ ከቤት ወደ ወንዝ ውፃ ልትቀዳ ሄደች ከዚያም ወርዳ የጠማው ውሻ አየች ሲያባርሩት ና ሂድ እያሉ ሴቶች ምነው ለእርሱስ አታዝኑለትም አለች ቸር ነችና ከፈጣሪዋ በታች መለሱላት እንዲህ እያሉ ሴቶች የስራ ፈት ይመስላልና ትጥቅሽ ይኸውልሽ አጠጪው አንቺ ቀድተሽ ድንግልም የእነርሱን ነገር አድንቃ ለፍጥረቱ ታዝናለችና አጥብቃ ወርቅ ጨማ ከተረከዚ አውልቃ አጠጣችው ከማድጋዋ ፈልቃ እኒያም ሴቶች እንዲሀ ስታደርግ ቢያዩዋት እገዳትቀጂ ውሃው ጉድጓድ ነው አዘቅት ማድጋሽን ምን ልትሞዬው ነው አሏት ሃይማኖቷ ፍፁም ነውና ከጥንት አለቻቸው እነዚያን እናገት አታስቡ ምን ትሞላው ነው ብላችሁ ከወደታች ውሃ የሚገኝ መስሏችሁ ይሀን ውሻ ያጠጣው አምላክ የት ሄዶ ይሞላዋል ከወደሰማይ አውርዶ ስትጨርስ ይህገ ተናግራ ወዲያው ማድጋዋን በተዓምራት ሞላው እኒያም ሴቶች እንዲሀ ስታደርግ ቢያዩዋት በዚያ ወራት ጉባኤ አድርገው ለሁሉ ይወለዳል አምላክ ከድገግል እያሉ ነቢያትም ይናገራሉ ትንቢት የአምላክ እናት አንቺ ትሆፒ አሏት እንዲህ ብለው ሲነጋገሯት ምጸት ሳያውቁት ተናገሩላት ትንቢት ድንግልም በሴቶች ሁሉ ልማድ በጀርባዋ ውሣዋን አዝላ ስትሄድ ትፀገሻለሽ በድገግልና የሚል ድምፅ ሰማቸ ከወደኋላ ድንግል ተሰወራት ምን ይሆን ብላ ልትለይ ወደኋላ መለስ ብላ ብታይ ይሆናል ያው ጠላታችን ሰይጣን ያሳታቸው አባትና እናቴን ይሀን ብላ ዝም ብላ ሄደች ቤቷን ከዚያም ሄዳ ሸክሟን ስታወርድ ከቤት ትፀገሻለሽ በድንግልና አላት ይሄፄ ነገር እውነት ነገረኝ መሰለኝ ያገኑ ቃል አሁን ደግሞ እዚሀ ደገመኝ ይሀን ብላ ከመቅይስ ሄደች ተነስታ ከዚያም ሄዳ የወርቅ ወገበሯን ዘርግታ ስትፈትል ወርቅና ሐሩን አስማምታ መልአኩም ልብሱም ሲታጠቅ ሲፈታ ደስ ይበልሽ ላንቺ ይገባል ደስታ ብርክት ነሽ እያለ ሰጣት ሰላምታ ድምፁን ሰምታ መልአኩን አይታ ለይታ እንዲሀ ብላ መለሰቸለት ድንግል ምድር ብትል ያለዘር እህል ላብቅል ሴትም ልጅ ያለወንድ ልውለድ ብትል ይቻላል ወይ መቼስ ተደርጎ ያውቃል እኔ ድንግል ወንድ አጠገቤ አይደርስ ይሀን ነገር የት አገኘኸው አገተስ መለሰላት እገዲሀ እያለ ሰይዋሽ ማርያም ሆይ አትፍሪ አገቺስ አይዞሽ ያንቺማ ፅንስ እንደ ሴቶች ፅገስ መስሎሽ ካንቺ ባሀርይ አንዱ አካል ስጋን ሲለብስ ያድርብሻል አገዱ አካል መገፈስ ቅዱስ ያፀናሻል አገደኛው አካል አብም በባሀሪሽ እገዳያገኝሽ ድካም እንዲሀ አድርገሽ ሳትፈልጊ ወገድን ትወልጃለሽ ከሶስቱ አካል አንዱን አንኪን አንቺ ሙቀት ልምላሜ ያለሽ ያረጀችው ኤልሳቤት እንኳን እሀትሽ በአርጅናዋ እግዚአብሄር ሰጥቷት ልጅን ካረገዘቸ ስድስት ወር ሆኗት የለን ትፀገሻለሽ በድንግልና አገቺም ለእግዚአብሄር የሚሳን ነገር የለም ስትመልስ እንዲሀ እያለች እርሷም አነሆ አለሁ የእግዚአብሄር ባርያው አሁን አንደቃልሀ ይደረግልኝ አሁን አምላኬ አምላኬ በዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት አምላኬ ፈጠሪ አምላኬ አምላኬ ስለሀ ደስ ይለኛል በቸገረኝ ጊዜ ከተፍ ይልልኛል አይቀርም ሞቱ በቸገረኝ ጊዜ ከተፍ ይልልኛል አንባዬ ወረደ ሆዴን ምነው ከፋው አምላክ እያለልኝ የችግሬ መፍቻው አይቀርም ሞቱ አምላክ እያለልኝ የችግሬ መፍቻው ሰማዩም መሬቱም ደጋውም ቆላውም ባህሩም ጠፈሩም ሁሉም ያገተ ሀገር ነው ልቤ ከወደደው ብሰነብት ምነው አይቀርም ሞቱ ልቤ ከወደደው ብሰነብት ምነው ከአዳም ልጆች መሀል ልቡናው የጠፋ ማሰብ የተሳነው በሰው ግፍ ይሰራል ተዘጋጅቶ ጽዋው አይቀርም ሞቱ በሰው ግፍ ይሰራል ተዘጋጅቶ ጽዋው ይሄ ቂላቂሉ የዋህ ሞኛሞኙ ጥበብ የጐደለው አሀል ያከማቻል ስገቅ እየመሰለው አይቀርም ሞቱ አሀል ያከማቻል ስገቅ እየመሰለው ታላቅ ባለሞያ ጉዳዩ የገባው የተመራመረ የነፍስ ስንቅ አግዞ በሰማይ አኖረ አይቀርም ሞቱ የነፍስ ስንቅ አግዞ በሰማይ አኖረ ቤተክርስቲያን ጓሮ ሰው እየዘራቸሁ ሲበሰብስ እንጂ ሲበቅልን አያችሁ አይቀርም ሞቱ ሲበሰብስ እንጂ ሲበቅልን አያችሁ ካጣቢውም ይሁን ከሳሙናው ይሁን ከእገዶዱ ማነስ አፈር መስሎ ታየኝ የሰው ሁሉ ልብስ አይቀርም ሞቱ አፈር መስሎ ታየኝ የሰው ሁሉ ልብስ ሥጋ ሥጋ ሸተትክ ለምን ትለኛለህ ይሀን እርጥብ ስጋ ለብሼው እያየህ አይቀርም ሞቱ ይሀን እርጥብ ስጋ ለብሼው እያየህ አኔስ እሄዳለሁ ሳሙና ፍለጋ አጣቢ ፍለጋ አጅግ አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ አይቀርም ሞቱ በጣም አድፎብኛል የለበስኩት ሥጋ ሰይጣን አታለለኝ ወርቅ እያፈለቀ ከቶ ምን ሊበጀኝ ዘመኔ ካለቀ አይቀርም ሞቱ ከቶ ምን ሊጠቅመኝ ዘመኔ ካለቀ ሰው ሁሉ እያወቀው አለሞትም ማለቱ ይረዳዋል በግድ ሲፈራርስ ቤቱ አይቀርም ሞቱ ይረዳዋል በግድ ሲፈራርስ ቤቱ ታላቁን ገበያ ጸሎትን ገፍቼው የጽድቁን መሰላል ምጽዋትን ትቼው ሕሙማን መጠየቅ ከገቱ እየመሰለኝ ሞት ይጠራኝ ጀመር ከቶ ምን ይዋጠኝ ስንቄን ሳላደራጅ ተጠራሁ መሠለኝ አንተ መጠየቅ ወዳድ ምን ይመልስ ይሆን ነጣቂ ሳይወስደኝ ሌባ ሳይመጣብኝ በሬን ልዘጋጋ የሰማይ መንገዱን አንቺ የፍቅር ድግስ ፍኖተ ሰላም ወንጌል እናታችን እስከ ዘለዓለም የወልድ ገንዘቡ በሥጋ የገዛው መከራ መስቀሉ መሞት ዓማነሳት ነውጋ ሥጋው ከመለኮት ሳይለይ የሠራው በመቃብር ያሉን ማስነሳቱ እኮ ነው በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ ዛሬ እንመለስ በፍጥነት ሳናመነታ ነገ ለራሱ አያውቅበት ለነገው ሰው ነው የእኛ ቀን ዛሬ መሆኑን ሁሉም ይረዳ ለንስሐ ነው የሰጠን ይሀንን ጊዜ ነገ ሳይመጣ ታጅቦ በሞት ትካዜ በሞት መዳፍ ነን ሰዎች ሆይ እገዳንዘነጋ አንሄዳለን ለፍርዱ ፈጣሪ ጋ በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ የነገን ነገር ማን አውቆ ይተማመናል ዛሬ ነው መዳንገ በእውነት ኑ ተብለናል የእግዚአብሔር ጥሪ ካወቅነው እጅግ ኃያል ነው በፍቅሩ ስቦ ለማዳን እጁ ሰፌ ነው በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ ጌታ በረከት በእጁ ሞልቶ ተርፎታል በአግዚአብሔር ታምን በጽድቁ ልብህ ይረካል አንደ ወንዞቹ ሰላምህ ተርፎ ይፈሳል የአምላክ በረከት ሁል ጊዜ ይከተልሀል በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ የእኛ ጌታ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ስለቸርነትህ የእኛ ጌታ የኛ መድኅን በቸርነትህ ታደገን አኛ እንደሆነ ኃይል የለን ጠዋት ለምልማ ማታ ጠፋች የሰው ሀሊና እያባባች ዓለም ምኗ ነው የጣፈጠን እያሳሳቀ የወሰደን አዝ ዛሬ አለች ሲሏት ትጠፋለች ከነተንኮሏ ዓለም ሟች ነች እሾሀ በቅሎባት እሾሀ ሆና በመተላለፍ ሰው ሊያልቅ ነው አዝ ከእኛ ጋር ያለው ኃያል ነው በሥጋዊው ዓይገ ባናየው የጦሩ ብዛት መች አድኗት የዓለምን ትምክሀት ተዋሀዷት አዝ አገደ ሰው ጥበብ ጥበበኛ አንደሰው ገብረት ወደረኛ አንደ ዓለም ጉልበት ጉልበተኛ በአምላክ ፊት ሲታይ ሀመምተኛ አዝ ማን ይመራመር ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ማን ይመራማር ያንተን ስራ ያገተገ ግብር ማን ይመራመር አምላክ ሆይ ድግስሀን አገዳታሳገሰው ጌታ ሆይ ድግስሀገ እገዳታሳንገሰው ቀርቶ አይቀርምና አገተ የጠራኸው ሰው ያንተን ስራ አባክሀ አምላኬ ስጠኝ መስታወት አባክሀ ጌታዬ ስጠኝ መስታወት የሰው ስራን ትቼ የኔን አይበት ያገተን ስራ ጎረቤት አይጥላሀ መገደሩ አይክፋብሀ ጎረቤት አይጥላህ ሀገር አይጠላሀ ለጠባቧ አለም ለሆድሀ ብለሀ ያንተን ስራ ያሳጣህን ወገን ያሳቀልከው ያኔ እርሱ አፈር በላው ላንተ ግና መጥኔ ያገተን ስራ የማይለወጠው ስራችን ብቻ ነው ሲነገር የሚኖር ደጉ ወይ ጠማማው ያንተን ስራ እግዚአብሄር ገፍርቱን ቢተወው ቢተወው ምነው ልክ አለፈ ዝርፊያው እና ቅሚያው ያገተን ስራ ዝምታ ስገፍና እየመሰላቸው ግድየለም ይጨዱት ይከምሩት ደርሰው ያንተን ስራ ዋ እኔገ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ዋ እኔንፖ እኔን እኔገ የብርሃን አምላክ የሀይወት መገኛ ፀጋን ልታድለገ ብትመጠ ወደኛ እኔን እኔን በኛ የነበረን ጨለማን ልታርቅ ከሞት ወደ ሀይወት ልታሸጋግረን አኔን እኔን ነውር የሌለብሀ ገፁሀ ሆነህ ሳለ በሞቱ አከበረን ስለኛ ታመሙ የሞት አበጋዝን ሰይጣንን ሊያጠፋ የሲኦል ፍርሃት በኛ እንዳይስፋፋ እኔን እኔገ ሀይወት ያቀዳጀን ከሰማይ በታች በስጋው መከራን ተቀበለ እንጂ አኔን እኔን እርሱ በባህሪው መቼ ይሞታል አምላክ ይወደሳል እንጂ በሊቃነ መልአክት አኔን እኔን ነፍሴ እስከሞት ድረስ አዘነች እያለ በጌቴ ሴማኒ ጌታ ተናገረ እኔን እኔን የመከራው ፅዋ ይለፍልኝ ብሎ አባቱን ተጣራ በስጋው ተጨግቆ አኔን አኔን ጠላትን አያውል አያሳድር ብሎ አኔን አኔን ይሁዳ ጉገጮቹገ ሳመው በክሀደት ከሁሉ አልቆ የሰጠውን ክሀነት ወዳጄ ሆይ አለው ጌታ በትሀትና አኔን እኔን የይሁዳን ተንኮል ምክሩን ያውቃልና አኔን እኔገ ትምህርተ ፍቅሩን የፀብ አደረከው መጥተሣል ወይ ዛሬ አለና ነገረው እኔን እኔን ጌታ እገደበደለ ቆመ በአደባባይ አኔን እኔን ጴላጠስ አምላኩን ፈጣሪውን ሊዳኝ ያሳጡት ይከሱት ይጮሁ ጀመረ አኔን እኔገ እርሱ ግን ለዚሀ ሁሉ መቼ ተናገረ አኔን እኔን እንደበግ ሊነዳ ስለተቆጠረ አኔን እኔገ ጌታን ገረፉና ሊሰቅሉት አጋዙት ከለጫዳ አልብሰው ዘበቱበት በእርሱ እኔን እኔገ ከእሾሀ አክሊል ሰርተው ደፉበት በራሱ ሺሀ ጥቃቅን እሾሀ ሰባው ታላላቅ ነው አኔን እኔን በጌታችን ራስ ወየው የተሰካው ፊቱንም በጠፊ ይመቱት ጀመረ አኔን እኔን ለመማግረፊያ የሚሆን ጉጥና ስለት አኔን እኔን አብረው አስገመዱ ጌታገ ሊገርፉት እኔን እኔን ስጋውን መተሩት ገረፉት በግፍ እኔን እኔን ደሙ እንደ ውፃ ፈሰሰ በመንገድ ወደ ቀራገዮ አምላካችን ሲሄድ አኔን አኔን እኔን እኔን እኔንኃ አላየንም በሉ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉጋ ያ ሞት ሲፈልገን ሲሻን ውሏል አሉ እስኪ አላየንም በሉ አንዴት እሆናለሁ ኽረ እንዴት እሆናለሁ ዛሬም እራት የለኝ ነገም እሞታለሁ ኽረ እንዴት እሆናለሁ መገገድ ላይ ወድቄ እያየኝ ያለፈኝ ነገም የእርሱ ተራ መሆኑ መሰለኝ እስኪ አላየንም በሉ ገንዘቡ ሳይጠፋ እንተዛዘን ስልጣን ሳይወገድ እንተዛዘን ነገ ሁሉ ቀርቶ እኩያ ሳንሆን እኩያ ሳንሆን አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ አዋጁ ሲታወጅ ሲነገር ወንጌሉ እስኪ አልሰማንም በሉ ምናልባት ምናልባት ነገሩ ያልገባውጋ ኀስሐ ግቡ ነው ዲያቆኑ የሚለው ካሀኑ የሚለው በግፍ የተገኘ ገንዘቡም አለቀ ያጠለቅነው ካባ ስልጣኑም ወለቀ ጀርባችን በትዝብት ቀረ እገደደቀቀ እስኪ አላየንም በሉ እስኪ አላየንም በሉ እስኪ አልሰማንም በሉ አዋጁ ሲታወጅ ሲነገር ወንጌሉ እስኪ አላየንም በሉ እስመ አገተዘማሪ ይልማ ኃይሉ አስመ አገተ አምላከ ሰማይ ወምድር አስመ አንተ ምሉአ ፀጋ ወክብር በቅድስና መገግስትህም ገፁህ በልዕልና ባህሪህም ምጡቅ በሰው ሀገር የማትመረመር ፈጣሪ ለዘላለም የማትነዋወፅ ነዋሪ ትባላለህ በነግሀ በሰአት በቀትር ኢየሱስ ደግ ባለፀጋ ገጉስ ወተሰቅለ በእገቲአነ ኢየሱስ ኮነ ሀይወትነ ፅንእነ ቤዛነ አገተ እንጂ ነሀ የማትነዋወፅ አታንስ ብርቱ ዳኛ ያላንተ የለም ደገኛ አስመ ልዑል ወግሩም አንተ ኢየሱስ አንተ ብትወድ ሁሉ ይሆናል ዘመድ ብሉ ጠጡ ልበሱ ይላል በግድ አንተ ብትጠላ የሚሆን የለም ከለላ ለዚህ አለም እየተገዛች ስጋዬ ባከነብኝ የተሰፈረው ጊዜዬ ምንም ምንም የነፍሴን ነገር ሳልሰራ ተቃረብኩኝ ከላይኛው ቤት ልጠራ ዳሩ ግና አዛኝ መሐሪ ነሀና አደራሀን የነፍሴን ነገር አትጠና ሞት አለና ሀብታሙን ፈርቶ ሳያፍር ለደሃውም ጉስቁልናውን ሳይቆጥር መበስበስ ደግሞ አለ ደግሞ መፍረስ አፈር ሆኖ ከአዋራ ትቢያ መድረስ መነሳት ደግሞ አለ ፍርድ መስማት ባህቲቱ እስመ ለአለም ምሀረቱ መላእክቱ አይሸፍቱበት ከቤቱ ሌላ ጌታ ያላንተ የለም በከንቱ ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመገፈስ ቅዱስ ለዓለም እስከዘላለም ድረስ በማዳኔ ቀን ጠራሁህ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ ዛሬ እንመለስ በፍጥነት ሳናመነታ ነገ ለራሱ አውቆበት የነገው ሰው ነው የእኛ ቀን ዛሬ መሆኑን ሁሉም ይረዳ ለንስሀ ነው የሰጠን ይሀገን ጊዜ ነገ ሳይመጠ ታጅቦ በሞት ትካዜ በሞት መዳፍ ነን ሰዎች ሆይ እገዳንዘነጋ እንሄዳለን ለፍርዱ እፈጣሪ ጋ በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ የነገን ነገር ማን አውቆ ይተማመናል ዛሬ ነው መዳን በእውነት ኑ ተብለናል የእግዚአብሔር ጥሪ ካወቅነው እጅግ ኃያል ነው በፍቅሩ ስቦ ለማዳን እጁ ሰፊ ነው በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ ጌታ በረከት በእጁ ሞልቶ ተርፎታል በእግዚአብሔር ታመን በጽድቁ ልብሀ ይረካል አንደ ወንዞቹ ሰላምህሀ ተርፎ ይፈሳል የአምላክ በረከት ሁል ጊዜ ይከተልሀል በማዳኔ ቀን ጠራሁሀ ይለናል ጌታ ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ ውለታህ ብዙ ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ ውለታህ ብዙ እግዚአብሔር ስንቱን ዘርዝሬ ልናገር ስለማይነገር ስጦታህ ክበር ተመስገን ልበልሀ ክበር ተመስገን ጌታችን ለዚህ ያደረስከን በአምሳልህ ፈጥረህ አክብረሀ በፍፁም ፍቅርሀ ጠብቀሀ የምትመግበገ በችሮታ ክበር ተመስገን የኛ ጌታ ክቡር ገናና ኃያል ነሀ ማገም በምገም አይመስልህ የዓለማት ገዢ ኤልሻዳይ የጌቶች ጌታ ሁሉን አዶናይ ክበር ተመስገን ጌታችን ለዚህ ያደረስከን መርገም ተጭኖን የሃጥያት እዳ ሲኦል ስገጋዝ ስናይ ፍዳ መጥተሀ ፈለከን በፍቅር ከአቅፍሀ ወጥተን እገዳንቀር ከድንግል ማርያም ተወልደህ አርአያ ቤዛ ሆነሀ ፍፁም ፍቅርሀንገ ገለፅክልን ሰላማችንን አወጅክልን ክበር ተመስገን ጌታችን ለዚህ ያደረስከን አዝ ሰላም ተዋሀዶ ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ ሰላም ተዋሀዶ ሰላም ኦርቶዶክስ በደሙ ያጸናሽ መድኅን ኢየሱስ የአዳም መመኪያ የሄዋን ሀገር አንቺ አይደለሽም ወይ የቅዱሳን ክብር በከንቱ የሞተው የአቤል መስዋዕት የሄኖክ ሃይማኖት ያዳንገሽው ከሞት አንቺ የኖሀ መርከብ የሴም በረከት በአብረሃም ድንኳን ተወልደሽ ያደግሽ የይስሐቅ መዓዛ ወደር የሌለሽ ያዕቆብ በሀልሙ በቤቴል ያየሽ የዮሴፍ አጽናኙ ተዋህዶ ነሽ አዝ የሙሴ ጽላት ነሽ የአሮን በትር የኢያሱ ሐውልት የጌዲዮን ጸምር የሳሙኤል ሙዳይ የእሴይ ትውልድ የዳዊት በገና የሰሎሞን ዘውድ የታተሞች ገነት የምስጢር ጉድጓድ ቡአዴዱና ሀድረት የኬልቄዶን ዘር ቱሳሄና ሚጠት ውላጤም ጭምር ያልተቀላቀለሽ ገጽህቲቱ ምድር ኢሳይያስም አይቶ በሩቅ መነጽር ስለቅድስናሽ ሆነ ምስክር ሰላም ተዋሀዶ ሰላም ኦርቶዶክስ የአትናትዮስ ሐውልት የዲዮስቆሮስ አዝ በነኤልያስ ቤት የወርቅ መሶብ ውስጥሽ የተሞላ በምሥጢር ምግብ የኤልሳ ማሰሮ የህይወት መዝገብ ፋራን የምትባል የእገባቆም ተራራ ሁሉን የምታሳይ ከቀኝ ከግራ የሕዝቅኤል አልፍኝ ባለአንድ በራፍ የማትከፈቺው በኬልቄዶን ቁልፍ የሀግ መፍለቂያ የነፃነት ቦታ የሚኪያስ ሀገር አንቺ ነሽ ኤፍራታ አፀሀይወታችን የኤፌሶን ቅርስ የተፈወሱብሽ እነ አቡገ ቄርሎስ ለተፈወስገብሽ ከኬልቄዶን ቁስል ተዋሕዶ ላገቺ እልል እንበል አዝ አንቺን በማየቱ በብርሃን ተቋም ደስ አለው ከልቡ ዘካርያስም በውስጥም በውጪም የሌለሽ እንከን የህይወት ምግብ ነሽ ተዋሀዷችን ሐዋርያት ይምጡ ያውሩ ያንቺን ዜና የሚያወቅ ሲናገር ደስ ያሰኛልና ሰማዕታት ልጆችሽ የፃፉሽ በደም የሀይወት መጽሐፍ ነሽ የጽድቅ የሰላም አንቺን ለመጠበቅ እስከ ዓለም ፍፃሜ ቃል እገገባለን ባለገበት እድሜ አናምናለገና በፈጣሪያችን አናምናለገና በአምላካችን ካንቺ እንደማንለይ ምን ጊዜም ቢሆን አዝ ጽኑ ክርስቲያኖች ዘማሪ ሲሳይ ደምሴ ቅኝት ስለቸርነትህ በበገና ጽኑ ክርስቲያኖች ልባችን አይውደቅ የእግዚአብሔርን እቃ ጦሩን እገታጠቅ ማዕበሉን አይቶ ልባችን አይፍራ ታማኙ ጌታችን አለ ከአኛ ጋራ በበገና ሰማዕታት ልጆቿ የዓለምን ጣዕም ገቀው ያላውያንን ዛቻ ፈተናውን አልፈው ረሃቡን ስደቱን መከራን ታግሰው ለዚህ አድርሰዋታል ተዋሕዶን ጠብቀው ክሀደቱ ቅሰጣው ኑፋቄው ቢነዛ ሰይፍ ስለቱ ቢያፏጭ ፉከራው ቢበዛ በድንግል ቃል ኪዳን መሠረቷ ጠብቋል በቅዱሳን ጸሎት ቅጽሯ በእሳት ታጥሯል አዝ ጥንተ ጠላታችን ፈተና እያስነሳ ዙሪያችንን ቢከብብ ተርቦ እያገሳ መከራን ቢያበዛ ስደት ቢያደርስብገ እስከ ሞት የሚያደርስ ስቃይ ቢያበዛብን ዓለም ላቆመችው ለጣኦት አገሰግድም በመከራው ጽናት ሀይማኖት አገክድም ከሚነደው እሳት አምላክ ያድነናል ባያድነን እገኪን እሳቱን መርጠናል አዝ እገደ ግያዝ አገሁን ታውሮ አይናችን በአሳት ሰረገሎች ተከቧል ዙሪያችን ሰይፍን የሚያነሱ በሰይፍ ይወድቃሉ ከእኛ ጋራ ያሉት ከእነርሱ ይበልጣሉ። እ አሱ ይበቃሻል በዛው በአገዱ ኑሪ ሲገፉኝዘማሪ ታደለ ሲገፉገኝ ከእቅፍሀ አረፍኩኝ ሲርበኝ በእጅሀ አበላኸኝ ሲጠማኝ አገተ ነሀ ያጠጣኸኝ ለመልካሙ ሁሉ ጌታዬ የሆንከኝ የዘለዓለም ንጉስ አገተው ነው ያለኸኝ የዘለዓለም አባት አንተው ነው ያለኸኝ የደስታዬ ምንጭ ሰላጫ እውን የሆገከው ለሕልሜ ስምህን ላገሳው ደግጫ ደግጫ ያላንተ አልኖርኩምና የደቂቃን እድሜ ተመስገገልኝ አልኩ በፊትህ ላይ ቆሜ ተመስገን ልበልክ በፌትሀ ላይ ቆጫ የኑሮ ሐገሬ የእኔነቴ ፈዋሽ የዘመናት ክብሬ የልቤ ውስጥ ፋኖስ አውነተኛ ምክሬ አንተን ሀብቴ አድርጌ አለሁ እስከዛሬ እነኋት ተቀበል የከንፈሬን ፍሬ አ የደሃ ልጅ ደሃ የአድርቆ ለባሽ የአጥንተ ሰባራ የብረት ጠባሽ ብሎ የሰደበኝ የሸማ ዘርጊ ልጅ ድሪቶ ለባሽ ለጊዜው ቢመስልም የክብሬ አሳናሽ ጌታዬ ባንተ ዘንድ አግኝቷል ምላሽ ንጉሴ ባንተ ዘገድ አግኝቷል ምላሽ ለድሀነቴ መልስ እጄን ሞላሀልኝ ለሰባራው ስሜም ስምሀን ሰጠኸኝ ሊጦጥፍራን አልፈሀ በመስቀል ጠራኸኝ ጎዶሎ አይደለሁም ባንተ ዘንድ ሙሉ ነኝ አዝ በገናን ቃኝቼ በውል ብደረድር በሰም እና በወርቅ ብሕር ባመሰጥር በዘመኔ ሁሉ ስላገተ ብናገር መጨረስ አልችልም ከመጀምሙር በቀር በሰርክ ይሁን በቀን በድቅድቅ ጨለማ አንደ ወፍ በያሬድ ላዚምልሀ ስማ ዛፍ ላይ እንዳለቸው እንደዛች ወፍ ዜማ ላገተ የምሰጥህ ምን አለኝ ሌላማ ሊ አዝ የምሰክርልሀ ሰማያዊው ወይኔ የፍካት ፀዳል የዓይገ ብርሀኔ የምኮራብህ መመኪያ ወገኔ ሌላ አምላክ የለኝም እገዳትለይ ከእኔ ሌላ ረዳት የለኝም እገዳትለይ ከእኔ ሌላ ገጉስ የለኝም እንዳትለይ ከእኔ ሌላ አባት የለኝም እገዳትለይ ከእኔ ሲገፉገኝ ከእቅፍሀ አረፍኩኝ ሲርበኝ በእጅሀ አበላኸኝ ሲጠማኝ አገተ ነሀ ያጠጣኸኝ ለመልካሙ ሁሉ አባቴ የሆንከኝ የዘለዓለም አምላክ አገተው ነው ያለኸኝ የዘለዓለም አባት አንተው ነው ያለኸኝ የደስታዬ ምንጭ ሰላሜ እውን የሆንከው ለሕልጫ ስምሀን ላንሳ ደግሜ ደግሜ ያላንተ አልኖርኩምና የደቂቃን እድሜ ተመስገገልኝ አልኩ በፊትህ ላይ ቆጫ ተመስገን ልበልክ በፊትሀ ላይ ቆጫ ዘማሪ አቤል ተስፋዬ በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት በኪሩቤል ላይ ተቀመጠ ምድርና ሠማይ ተናወጠ ለዚሀ ቅዱስ አምላክ ምስጋና አስር አውታር ባለው በበገና ክብርና ግርማን ለብሰሀ በላይ በአርያም ያለህ አልፍኙን በውሃ የሠራህ ሰውን በአርአያህ የፈጠርህ ላገተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር አውታር ባለው በበገና አዝ አቤቱ በጽዮን ከብረሃል በእሳት መድረክ ላይ ተቀምጠሀል ጠፈሩን በጥበብ ዘርግተሃል ቀገና ሌሊቱን ለይተሀል ላንተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር አውታር ባለው በበገና አዝ በኃይል በሰማይ ታጥቀሀል የባሀሩን ጥልቀት ለክተሀል የሞገዱን ጩኸት አናውፀህ ጠላትን በፍቅር የገዛህ ላገተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር አውታር ባለው በበገና አዝ ሰማያት ጽድቅሀን ተናገሩ ያገተገ ክብር ዝና መሠከሩ ፍጥረትን አስውበሀ የፈጠርክ ሁሉን በቾሎታህሀ ያደረግክ ላገተ ቅዱስ ጌታ ምሥጋና አስር አውታር ባለው በበገና አዝ ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት ስምሽ ጉልበት ሆኖኝ ወጣሁት ዳገቱን ድንግል ባንቺ ምልጃ አለፍኩት ወጥመዱን ድገግል ማርያም ባገቺ ምልጃ ሠበርኩት ወጥመዱን አምላክ ቀድሶሻል ከሁሉም አብልጦ ካንቺ ይወለድ ዘንድ በሥጋ ተገልጦ ለዓለሙ መዳን ምክንያት የሆኅገሽው ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም አገቺዊ ነሽ አዝ ወጀቡን ልሻገር ባንቺ ተደግፌ ድካሜ ይወገድ ከጥላሽ ሥር አርፌ ያላንቺ መድኃኒት ከቶ የለምና በንቺ ተመገብኩት የሠማዩን መና አዝ ይመስገን ፈጣሪ የነ ዳዊት አባት ቤቴን ሞልቶልኛል ባንቺ አማላጅነት አንቺን የተጠጋ በነፍስም በሥጋ በልጅሽ ይወርሳል የሠማዩን ዋጋ አዝ ዳግም እገዳልራብ ነፍሴ እንዳትጠማ ከማይደርቀው ምንጭሽ አጠጪኝ እማማ ከቤትሽ ገብቼ እረፍት አግኝቻለሁ እድፌ ተወግዶ አዲስ ለብሻለሁ አዝ ሞችን በሞች ገድለህ አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት ሞትን በሞት ገድለህሀ እንዳልሞት ያረከኝ ከመቃብር ውጣ ብለህ የጠራኸኝ አራት ቀን ሞልቶታል ይሸታል ሰው ቢልህ አልዓዛር ሆይ ብለሀ ጠራኸኝ በቃልሀ ከሞቱት መካከል እኔን አስነስተሀ በፊትህ አቆምከኝ አይኖቼ እያዩህ ተስፋ ቆርጠው ሳለ የዋሀ ዘመዶቼ አብሬያቸው በላሁ ከሞት ተነስቼ ዕድሜዬን በሙሉ ከአልጋ ተጣብቄ ሞቴን ስጠባበቅ ከወገን ርቄ የናዝሬቱ ኢየሱስ የኔን መዳን ወደሀ አዲስ ሰው አረከኝ እድፌን አስወግደሀ ነፍሰ ገዳይ ሆፔ ብሰቀል ከጐንህ በደምህ ምልክት ገባሁኝ ከቤትህ ጌታዬ ብዙ ነው ያገተ ቸርነት አለምገ አዳገከው ዳግም እገዳይሞት ጀርባሀን በጅራፍ ስለኔ ተገረፍክ እስከ ቀራገዮ ደምክን አገጠፈጠፍክ አንዴት ይከፈላል ይህ ታላቅ ውለታ ለእፄ ያደረከው በዚያች ጐልጐታ ሞትን በሞት ሽረሀ እገዳልሞት ያረከኝ ከመቃብር ውጣ ብለህ የጠራኸኝ አራት ቀን ሞልቶታል ይሸታል ሰው ቢልህ አልዓዛር ሆይ ብለሀ ጠራኸኝ በቃልሀ መች ይረሳል አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት መች ይረሳል የዋለልገ ውለታ ቸርነቱ እፁብ ፍቅሩ የጌታ የታተመው በልባችን ጽላት ሞትን ገድሎ የሠጠንን ሀይወት በጥፋቱ ቢወጣ አዳም ከገነት ቃል ገባለት ዳግም ሊሠጠው ሀይወት ሀያው ጌታ አምላክ ፈጣሪ ሳለ ስለ ቃሉ በእፀ መስቀል ላይ ዋለ አዝ በአይሁድ እጅ በጽኑ ተገገላታ የፍቅር አባት ክርስቶስ የእኛ ጌታ ሥጋው ደክሞ ቅዱስ ደሙ ፈሰሰ እዳችንን በሞቱ ደመሠሠ አዝ ስገጠላው እርሱ አብዝቶ ወደደን ስለ ፍቅሩ ሞትን ገድሎ አዳነን ባርነትን ኃጢአትን ከኛ ጥሎ ነፃ አወጣን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ አዝ ሰላማቾን የድንግል ማርያም ፍሬ ይገባዋል ምስጋናና ዝማሬ ስለ ፍቅሩ ስላረገልን ሁሉ ተቀኙለት ፍጥረታት ዝም አትበሉ አዝ የዛሬ ዘመን መኮንን አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት የዛሬ ዘመን መከገን ይለማመጣል ሎሌውን ዶሮ ካዘዙ በአገድ ውለታ አባብሎ አያውቅም ጌታ ጻድቁ አናዒ ለአገክሮ መጥረቢያ የለው መብሻ መሮ ይሀን አዳራሽ ሠራልን ዓለምን ቤት ስትሠራ ነፍስ ወይዘሮ በጣሪያ ማገር ተዥጐርጉሮ ብዙ እንኳን ነበር ሸገበቆው ሥጋ ጨረሰችው ለቀድሞ ሰዎች በሀልማቸው መጪውን ሁሉ ገልፆላቸው ያላዩት የለም ከሆነው ሁሉ እገዳለሙት ነው ሞት ገበሬ ነው ለመሬት አሰው ቤት ነዋሪ ሲዋትት ያስደንቀኛል በተግባሩ አፈራርሶ መኖሩ አንግዳ አለብሽ አገቺ ነፍስ ከሥጋ በቀር የማይቀምስ አብረን እንፈልግ በማለዳ እስኪ አዚያ ላይ ፍሪዳ እንግዳው ድንገት ስትደርስ ሰትሰናዳ ቆየች ነፍስ ለእንጀራ ብቻ የለው መላ ዓለምን አምን ብላ የወልድ አምላክን እራቱን ሳላሰናዳ ምናምን በሥጋ አደረ ትላንትና ጌታ ሰው ሆኗልና በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ በደም ሊታጠብ ኃጢአቴ ተበጣጥሶ ሊወድቅ እስራቴ ወዉጣሀ ቀራንዮ ጎልጎታ በእኔ ተገብተህ አንተ ጌታ አዝ በወገበዱዎች መካከል አንደወንጀለኛ ስትሰቀል ከዋክብትም ረገፉ ከመሬት ላይ ተነጠፉ አዝ መቃብርን አፈራርሰህሀ በከልጣገህ ሞትን ገድለህ ሲኦልም ባንተ ተበርብራ ነፍሳት ወጡ በየተራ አዝ ጠላት ሞቷል ላይነሳ ምርኮ ሆኗል በደም ካሳ ምስጋና ብቻ የለም ሌላ ለታደገን ከሞት ጥላ አዝ ዳግም የለም በኛ ሞት አንዴ ሞቷል ሞት ሊሞት በክርስቶስ ክርስቲያን ነን ሞት ከሞተ ህያዋን ነገ አዝ ሠላምህ ይብዛላት አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት ሠላምህ ይብዛላት ምድሪቱ የሰው ልጅ እገዳይቀር በከንቱ የሌለንን ሰላም እገሰብካለን በጎ ነገር ጠፍቶን እኀጮሀለን ጸሎት ልመናችን ከንቱ አእገዳይቀር ሰላምን ላክልገ እግዚአብሔር አዝ የካም ልጆች በዝተው በምድር ላይ ገመናን ገለጡ በአደባባይ ፍፁምነት ጠፍቶ ከልባቸው በክፋት ተመላ ጉባኤያቸው አዝ በሰላም ቤት ቆመን ሰላም ጠፍቷል ታንኳችን በነፋስ ተጨናንቋል አድነን ጌታ በሆይ እገዳንጠፋ ገስፀው ማዕበሉን ሁነን ተስፋ አዝ አለም ስለሰላም ቢዘምርም ምድራችን ከሠላም አርፋ አታውቅም ሰላማችን አገተን ስገይዝ ነው አውነተኛ ሰላም የምናገኘው አዝ ስጫ ዳዊት አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት ስሜ ዳዊት የእሴይ ልጅ አኖራለሁኝ በእግዚአብሔር ደጅ ታዳጊ ነኝ የበጉን መንጋ በመታገል በጌታ ጸጋ አረኝነት ነው ግብሬ አምላክ የሰጠኝ ግብሬ በጌታ ፊት ይዝ በገና ስለ ስሙም ላቅርብ ምሥጋና ጣቴ አያርፍም ሰልፍን ይሰራል አንደበቴም ቅኔን ይቀኛል እረኝነት ነው ግብሬ አምላክ የሰጠኝ ግብሬ በሳኦል ፊት ቢልቅ ጎልያድ ሀዝበ እስራኤል ልቡ ቢሸፍት አምላከችን ጌታ ሲከብር ለጎልያድም በቅቶታል ጠጠር አረኝነት ነው ግብሬ አምላክ የሰጠኝ ግብሬ በአባቴ ፊት ፈልቷል ዘይቱ ከብላቴናው ጸገቶ ጉልበቱ ጸጋ እግዚአብሔር ፈሷል በላዬ ከአረኝነት ጠርቶኝ ጌታዬ እረኝነት ነው ግብሬ አምላክ የሰጠኝ ግብሬ በፍርድ ወገበር አለ በገና ለሰማይ ገጉስ ሞልቶ ምሥጋና ከሳኦል ላይ መገፈሱ ይራቅ ከፈጣሪው ጋር ነፍሱ ትታረቅ እረኝነት ነው ግብሬ አምላክ የሰጠኝ ግብሬ በደላችንን የተውክልን አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት በደላችገን የተውክልን በመስቀል ተሰቅለህ እራቁትሀን ጐንህገ ተወግተህ የእኛ ጌታ ሞትን ወጋሀልገ ወደማታ ሞትን ወጋህልን በጐልጐታ ጠላት ክንዱን ጭኖብን በላያችን የአዳ ደብዳቤ በአንገታችን አስሮ ቢጥለንም ከጉድጓዱ በደምሀ ፈታኸን ከወጥመዱ አዝ በስብራትሀ የጠገንከን አንተ ደክመሀ ያጽናናኸን መስቀል ተሸክመህ ክንድሀ ዛለ ሞታችን በሞትህሀ ተገደለ አዝ ሲኦል ተበርብራ በሥልጣንህ ነፍሳት ተመልሰው ወደቤትህ ሞልቷል ከበረቱ በአገተው መንጋ ደም ተከፍሎ ለሞት ዋጋ አዝ ከዋክብት ረገፉ ስለ ክብርሀ ብርፃናት ጨለሙ ላያሳዩህ ሙታን ከመቃብር ተነሱና ምስጋና አቀረቡ እንደገና አዝ ሥላሴ አቤል ተስፋዬ በገና ቅኝት ሥላሴ አምላኬ ብዬ እዘምራለሁ ሥላሴ አምባዬ ብዬ እቀኛለሁ ሰማይና ምድር ደመና ሳይቀሩ አዕዋፍ አዝርዕት በእርሱ ተፈጠሩ ብርሃን ጨለማ አገዲሆን በተራ በዓለሙ ሁሉ ፀሀይ እንዲያበራ አንድትሰለጥን ጨረቃ በሌሊት ሥላሴ አስውቦ ፈጠረ ከዋክብት አዝ በእግር የሚሄዱ በክገፍ የሚበሩ በምድር ላይ ያሉ በጥልቅ የሚኖሩ በሥላሴ ዘገድ ሁላቸው ታውቀዋል በከሀሊነቱ ፍጥረት ተፈጥረዋል አዝ ጊ አስቀድሞ ያለ ዓለም ሳይፈጠር ሥላሴ ነበረ ዘመን ሳይቆጠር ዘመን አሳልፎ ዘመገ የሚያመጣ ለክፉ ለደጉ ፀሀይ የሚያወጣ አዝ ጥሩልኝ ዳዊትንአቤል ቁ ቅኝት ጥሩልኝ ዳዊትን በገናውን ያምጣ መገፈስ አስጨገቆት ሳኦል ስለመጣ ምድር ግብሯን ችታ ሕግ እያፈረሰች የሳኦልን መንገድ ስለተከተለች ከሀልም ዓለም ቅት እገድትረጋጋ ያገ ዳዊትን ጥሩት ይደርድር በገና አዝ የርኩሰትን ሥራ ዓለም ስላበዛች ያልተፈቀደውን ምርኮን ስለያዘች በዝማሬው ጸጋ ፈውስን እንድታገኝ ጥሩልኝ ዳዊትን በበገና ይቃኝ አዝ የአባቶቹን ትዕዛዝ መንገድ ስለሳተ ጸያፍ የሆነውን እርሙን ስለሻተ ለገስሣ ደርሶ መንግስቱ እገዲቀና ጥሩልኝ ያን ዳዊት ይደርድር በገና አዝ መለያየት በዝቶ ፍቅር ስለራቃት ስላቀረቀረች መከራው ጸንቶባት በጥልቁ ዝማሬ እውነቱን እገድታይ ዳዊት ይነሳና በበገና ይጸልይ ዳዊት ይነሳና በበገና ይቃኝ አዝ ሦስትነት ባለው አቤል ተስፋዬ በገና ቁ ሦስትነት ባለው በእግዚአብሄር ስሙን አምፔ ልዘምር የመድኃኔአለም ህማሙን እንባን በማፍሰስ በሀዘን እንደርሱ ታጋሽ ማንም የለም ቸሩ አምላካችን መድኃኔአለም በጎልጎታ የዓለም ንጉስ ተገገላታ አልበደለ እውነተኛው በግ ተሰቀለ ሰጊድ ስብሐት ድህነት የሚሰጥ ለፍጥረቱ የሚገዙለት መላእክቱ ሁሉን በፍቅር የሚያድነው ክፉዎች ያዙት ተረባርበው የሚያዳፉ ውሾች በዙሪያው ተሰለፉ ያለ እረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት ትእግስቱ የበዛ ቸርነቱ የሚመሰገን በፍጥረቱ ከዓለም ሊያጠፋ የክፋት መርዝ የአዳምን እዳ ለመሰረዝ በፈወሰው በጥፊ መታው ያ ክፉ ሰው ሰጊድ ስብሐት ድሀነትን ሊሰጥ የፈቀደ በፍቅር ተስቦ የወረደ ዘላለማዊ የሚሰጥ ፀጋ አዳምን ሊያድን ከአለገጋ ግፍ ባልሰራ እየተነሱ በየተራ ያለእረፍት አጥንቱ እስኪታይ ገረፉት ሰጊድ ስብሐት የሁሉ ገጉስ የአለም ፈራጅ በራሱ ፈቃድ ያለ ግዳጅ ከነገሰበት ከዙፋኑ ሰይጣንን ሊጥል በስልጣኑ በፍቅር ነፍሱን ሰዋልን ሞት ሊሽር ይቅር ባይ ተፈፀመ አለ ኤልሻዳይ ሰጊድ ስብሐት የቃል ማደሪያ ነሽአቤል ተስፋዬ በገና ቁ የቃል ማደሪያ ነሽ ለመለኮት አገር ምክንያተ ድኅነት ያየንብሽ ምሥጢር ስምሽን ሳነሳሳው ብሩሀ ሆኗል መንገዱ መዳኔ በአንቺ ነው ሰማያዊት ዘመዱ አንደ ማር በምድር እንደ ያም በአርያም ስምሽ ጥዑም ነው ለዘለአለም በውሆች መካከል ጠፈር ሳይፈጠር ብርሃንም ሳይታይ ባዶ ሆና ምድር በአብ ሀሊና ውስጥ ተስለሽ ነበረ ትንቢቱ ሲፈፀም ቃሉ ባንቺ አደረ እገደ ማር ድገግል ሆይ መአዛሽ በእግዚአብሔር ተወዷል የልዑል ማደሪያው እገድትሆኝ መርጦሻል ቤዛ የሚሆነን ለቆሸሸው ዓለም ካንቺ ተገኘልን ሁለተኛው አዳም እንደ ማር ከፀሀይ ሰባት አጅ ያበራል ገጽሽ ትውልድን ያስምራል ብርቱ ጸሎትሽ በምልጃሽ ያመነ በረከት አግኝቷል ክብርሽን የናቀ ከእግርሽ ሥር ይወድቃል አገደ ማር በጾም አቤል ተስፋዬ በገና ቁ በጾም ትትፌውስ ቁስለ ነፍስ ወበጸሎት ትትሐሠይ መንፈስ መአልትና ሌሊት በጾም ጸሎት ተግቶ አሳይቷል ጌታ ስርዓትን ሰርቶ አይቀርም ፈተናው ትጋት ከሌለበት ከስጋ ካልደከመች በጾምና ጸሎች አዝ ሙሴ የተባለው ያ የእግዚአብሔር ሰው ፊቱን የበራለት አርባ ቀን ጾሞ ነው በሲና ተራራ ተቀብሎ ሀግን እርሙን እገድገተው አሳየን መገገድገ አዝ የጸሎት እናቷ ስለሆነች ጾም ትሀትናን ይዘን ደግሞም አንድ ሆነን ብንተጋ በጸሎት ከንስሐ ጋራ ጾም ታደርሰናለች ከጽዮን ተራራ አዝ አንድበትም ይጹም ዓይገም ይረጋጋ ጅሮም ክፉ ሰምቶ ነፍሱን አእገዳይወጋ ድሀን ከመበደል ልብም ተመልሶ መጾምስ አገዲሀ ነው የበደለን ክሶ አዝ ስለኔ ለሞተ አቤል ተስፋዬ በገና ቁ ስለእኔ ለሞተ ለቤዛዬ ምን እከፍለዋለው ለአምላኬ ምገ እከፍለዋለው ትዕዛዙን አፈረስኩ በምግባሬ ቆሸሽኩኝ በምግባሬ ቆሸሽኩኝ ሀጉን ባለማክበሬ ተገፈፈብኝ ክብሬ ተገፈፈብኝ ክብሬ ጥፋቴን አይቶ አልተወኝ ከቶ ቃል ገብቶልኛል ይደርስልኛል ጥፋቴን አይቶ አልተወኝ ከቶ ይደርስልኛል ይጠብቀኛል አዝ ምንም እንኳን ብስትም ልጅነቴን ብክድም ልጅነቴን ብክድም በክቡር ደሙ አጠበኝ ዳግም ልጁ አደረገኝ ዳግም ልጁ አደረገኝ ክብሩን አዋርዶ ከአርያም ወርዶ ዋለ መስቀል ላይ ሲሆን ኤልሻዳይ ክብሩን አዋርዶ ከአርያም ወርዶ ዋለ መስቀል ላይ ሲሆን ኤልሻዳይ አዝ ግርፊያዬን ተገረፈ ሞቴን በሞቱ አለፈ አዳዬን ከፈለልኝ ከባርነት አወጣኝ እሳት ነው ቤቴ ባትደርስ አባቴ አሁን የአገተ ነኝ ተመስገገልኝ እሳት ነው ቤቴ ባትደርስ አባቴ አሁን የአገተ ነኝ ተመስገገልኝ አዝ ደጁ ሲመላለስአቤል ተስፋዬ በገና ቁ ደጁ ሲመላለስ ማን እንደኔ ይላል የጸደቀ መስሎት ዘግቶ ይቀመጣል ትዕዛዙን ሲፈጽም አገዱን ግን ዘገግቷል ያለ ፍቅር ባዶ መሆኑን አረስቷል ፍቅርን ስጠን ብለን እገለምናለን ፍቅር አንተ ነሀና ፍቅርን አልብሰን ልማዱን ነው እንጂ ያለ ፍቅር ደጁን መሳለሙን ሰው መቼ አይቶታል ያለ ፍቅር የሀይወት ጉድለቱን በትንሽ ከፍታ ብዙ ይኮፈሳል ወንድሙን ሳይወደው መጽደቅን ይመኛል ፍቅርን ስጠገ ተሸናፊ መስሎ ያለ ፍቅር በልቡ ያደባል የወንድሙን ስኬት ያለ ፍቅር በቅናት ይመኛል ሊጥለው ባሰበው በያዘው ወጥመድ አገድ ቀን ይወድቃል እግዚአብሔር ሲፈርድ ፍቅርን ስጠገ ምን እምነት ቢኖርም ያለ ፍቅር ፍጹም በእግዚአብሔር ምስጋናን ቢያበዛ ያለ ፍቅር በተስፋ ቢኖር ከቶ እገዳይታበይ በያዘው ጎዳና እምነት ያለ ፍቅር ጎዶሎ ነውና ፍቅርን ስጠገ በፈጣን ደመናአቤል ተስፋዬ በገና ቁ በፈጣን ደመና መጣ እየበረረ ኢሳይያስ በትንቢት እንደተናገረ በአናቱ ጀርባ ላይ ሆኖ ተሰደደ ከድንግል ማርያም ጋር ወደ ግብጽ ወረደ ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ ሄሮድስ የተባለው የአገሬው ገጉስ አጅግ ሰግቷልና ክብሩ እገዳይወረስ የእስራኤል አምላክ ተወልዷል ቢሉት የሞት አዋጅ አለ ያለ መራራት ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ ድንግል ይህን ሰምታ የሞቱን አዋጅ ልታድን ወደደች ከሀሊውን ልጅ ይዛው ተሰደደች ወደ ግብጽ ምድር ትንቢቱ እንዲፈጸም ዓለም እገዲማር ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ እንዴት ይነገራል ረሀቡ ጥማቱ ያ ሀሩር በረሀ ያሸዋው ግለቱ በአምላክነቱ በቅድስናሽ አለፈ ያ ዘመን ስቃይ መከራሽ ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ ጻድቁን አይደለም ኃጥኡን አሳስቢ ለንጹሐን አይደል ላደፉት አሳስቢ በምልጃሽ አትርሺን በግብጽ ስደትሽ በሀይወት እንዲጽፈን ከሀሊውም ልጅሽ በሀይወት እንዲጽፈን የወደደን ልጅሽ ማርያም አዛኝቷ አሳዛኝ ስደቷ እስከ መቼ ነው አቤል ተስፋዬ በገና ቁ እስከመቼ ነው ጌታዬ የሚፈሰው ይሀ እገባዬ ፊትሀን መልስልኝ በምሀረትህሀ ጠል አርሰኝ በባቢሎን መኖር ለእኔ ሰልችቶኛል ከነዓን ለመድረስ እግሬ አጥሮብኛል ጠላቴ አይደሰት አትስጠኝ ለሞት በምናፍቃት ምድር ልኑር በህይወት አዝ ወጥመዱገ ሰባብሮ ትላንት የረዳኝ ክገድህ ነው አምላኬ የሚያበረታኝ ዛሬም አትተወኝ አባቴ ስልሀ እንባዬን አብሰው ልታደስ ልጅሀ አዝ ፈተና ቢበዛ በአገተ እታመናለሁ አእያነባው ፊትሀ እርዳኝ እልሀለሁ እኔ አላማርርም እጠብቅሀለሁ ምን እንዳሰብክልኝ ከቶ መች አውቃለሁ አዝ ሞገስ ይሁገልኝ ቅዱሱ ስምህ ሀዘኔን ያስረሳኝ ጌታ ችሮታሀ በኃጢአት ጐዳና ቀርቶ መዋተቴ ጽድቅን እንድሰራ እርዳኝ መድኃኒቴ አዝ ቅዱስአቤል ተስፋዬ በገና ቁ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ኢየሱስ ክርስቶስ ኃያል ኃያል ኃያል አማኑኤል አስቀድሞ የነበረ አሳልፎ የሚኖር በስልጣኑ አጠፋልን ሙስና መቃብር ከአባቱ ጋር ትክክል ነው በኃይል በጌትነት በዓለም ሊፈርድ የሚመጣው በክብር በትስብዕት አዝ የሰው ፍቅር አገብሮት ወደ ምድር የመጣ ከሰማያት የወረደው ወደ ሰማይ የወጣ ከምስጉኖች ይልቅ ምስጉን ከግሩማን ግሩም የጠቢባን ጠቢብ ጌታ የሚመስልህ የለም አዝ ብገዳስሰው ብገበላው ደግሞም ብገጠጠው እረቂቁቄ የገዘፈው ሥጋን ተዋሀዶ ነው በደመናት መጋረጃ የተሰወረ አሳት በግርግም ውስጥ አገኘነው በግዕዘ ህፃናት አዝ ሰማያትን የዘረጋ ውሆችን የፈጠረ የማይታይ የሚታየው እርሱ ተፈጠረ ሁሉን በአጁ የጨበጠ አሸናፊው ልዑል በቤተልቼም ተወለደ ከማርያም ድገግል ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚአብሔር ኃያል ኃያል ኃያል አማኑኤል በርባን ነኝአቤል ተስፋዬ በገና ቁ በርባን ነኝ ኃ ባንተ መስቀል የዳንኩኝ በኃጢአት በበደል የኖርኩኝ በክፋት ወገበዴዱ ነበርኩኝ የሚገባኝ መሞት ሁሉንም እረስተሀ በፍቅር ያየኸኝ ኀገረኝ አምላኬ እንደ ምን ወደድከኝ ጌታዬ በርባን ነኝ በሞትህ ያዳንከኝ አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ወንበዱው እኔ ነኝ ሀገር ያስቸገርኩኝ እጆቼን በበደል በደም የታጠብኩኝ አንተ ግን እራርተህ ተሰጠሀ ስለእኔ ዋጋ ከፈልክልኝ ክርስቶስ መድኅኔ ጌታዬ በርባን ነኝ በሞትሀ ያዳንከኝ አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ሞቴን ስጠባበቅ እኔ እገደ ሥራዬ ትክክል ነውና የክፋት ዋጋዬ አንተ ግን ገጹሁ እኔን የወደድክ ለነፍስሀ ሳትሳሳ እስከ ሞት ደረስክ ጌታዬ በርባን ነኝ በሞትሀ ያዳንከኝ አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ በዋጋ ገዝተኸኝ ዳግመኛ እገዳልሞት ብርታት ሁነኝና ልለይ ከኃጢአት መልካምን እንዳስብ መልካም እገድሰራ በጽድቅ ልመላለስ ልቦናዬን አብራ ጌታዬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ አምላኬ በርባን ነኝ በመስቀል ያዳንከኝ ሞች ሆይአቤል ተስፋዬ በገና ቁዩ ሞት ሆይ ዝም በል በሞት ተገለሀል ሥልጣንሀ ተሽሯል በመስቀል ተሰቅሎ አማኑኤል ጌታ ሲኦልን በርብሮ ነፍሳትን ሲፈታ ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ ነፃ ሲያወጣቸው የተማረኩትን ሲሰበስባቸው የተበተኑትን ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ አዝ መቃብርን ድል ነስቶ ሲነሳ በክብር ለማርያም ሲታይ ሄዳ እንድትመሰክር ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ ደቀመዛሙርቱ ሲያዝኑ ለብቻቸው በዝግ ቤት እገዳሉ ገብቶ ሲያጽናናቸው ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ አዝ ከነቀለዮጳ ጋር በኤማሁስ መንደር አብሯቸው ሲወያይ ስለሆነው ነገር ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ አነርሱ ጋር አብሮ ሲቀመጥ ለማዕድ አለማስተዋል ከውስጣቸው ሲነድ ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ አዝ ወደ ሰማይ ሲያርግ በአርባኛው ቀን ምሥጢር ሲነግራቸው ሐዋርያቱን ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ በክብሩ ሲቀመጥ በኃይል በሥልጣኑ ደግሞ እንደሚመጣ ሲናገር በቃሉ ሞት ሆይ ወዱት ነበርክ አዝ ዘማሪ አለማየሁ ፈገታ ከአንግዲህ አልደግምም ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ ቅኝት ከእንግዲሀ አልደግምም ዳዊት ይበቃኛል ኀግግሩ ሁሉ ፀፀት ሆኖብኛል ፀፀት ሆኖብኛል ፀፀት ሆኖብኛል ኖኅ አገድ ቀገ ሰክሮ ገላው ቢራቆት በስተኋላው ቀርበው ልብስ ቢያለብሱት ቡራኬ አግኝተዋል ሴምና ያፌት ሴምና ያፌት ሴምና ያፌት ብልሀ ነው ስትሉኝ እዩት ሞኝነቴን በራሴ ላይ ሆኖ አላውቀውን ሞቴን አላውቀውን ሞቴን አላውቀውንገ ሞቴን ብላጨው አያምር ብተወው በላኝ አንድ እራሴ እኮ ነው የሚያስቸግረኝ የሚያስቸግረኝ የሚያስቸግረኝ ኢትዮጵያ ናትና የወይን ዘለላ ከልምላሜ ስፍራ ፍሬዋን አብቅላ ፍሬዋገ ለመብላት ሁሉም ይጥራሉ አጥሯ ፆም ፀሎት ነው በየት ይገባሉ በየት ይገባሉ በየት ይገባሉ ወገድሜ ፈረስሀገ እንዳወጣ ሽጠው ባስበው ከበደኝ እንኪገ ለቀመጠው አንኪን ለቀመጠው እንኳን ለሰቀመጠው አዳራሹ ሰፊ በሩ አልጠበባችሁ በተራ በተራ ምነው መሟግባታችሁ ምነው መግባታችሁ ምነው መግባታችሁ መጨወቱገ ትተህ ቆመህ ከመገገድ ተማር ይልቅ አንተ እንገድወደድ አንድወደድ እንድወደድ እናት አባትሽ ዘማሪ አለማየሁ ፈንታ ቅንት እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምገ ምድር ብትል ያለዘር እህል ላብቅል ሴትም ልጅን ያለወንድ ልውለድ ብትል ይቻላል ወይ መቼስ ተደርጎ ያውቃል እኔ ድንግል ወንድ አጠገቤ አይደርስ ይሀን ነገር የት አገኘኸው አንተስ መለሰላት እገዲሀ እያለ ሰይዋሽ ማርያም ሆይ አንቺስ አትፍሪ አይዞሽ ያንቺማ ፅንስ እገደሴቶች ፅገስ መስሎሽ ካንቺ ባሀርይ ከአንዱ አካል ስጋን ሲለብስ ያድርብሻል አገዱ አካል መንፈስቅዱስ እናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምገ አለምን አለምገ ያፀናሻል አገደኛው አካል አብም በባሀሪሽ እገዳያገኝሽ ድካም እንገዲህ አድርገሽ ሳትፈልጊ ወንድን ትወልጃለሽ ከሦስቱ ቅዱስ አገዱን አናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን አንኪን አንቺ ሙቀት ልምላሜ ያለሽ ያረጀችው ኤልሳቤት እንኳን እሀትሽ በስተርጅና እግዚአብሄር ሰጥቷት ልጅን ካረገዘች ስድስት ወር ሆኗት የለምን አናት አባትሽ ሳይድሩሽ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን አለምን አለምን ትፀንሻለሽ በድንግልና አገቺም ለእግዚአብሄር አብ የሚሳን ነገር የለም በዚሀ ጊዜ ምክኒያት አድርጎ ቃሏን በተከፍሎ ወይም በምትነት ሳትሆን ትንሽ ሆኖ እንደ ህፃናት መጠገ ተዋሐደ ፍፁም መለኮት ስጋገ በቤተ መቅደስ ተቀምጠሽ አናት አባትሽ ሳይድሩሽ ወልደሽ ተገኘሽ ልጅሽን አለምን አለምን ዘማሪ ዘውዱ ቅድመ ዓለም ገጉስዘማሪ ዘውዱ ቅድመ ዓለም ንጉስ ዘለዓለም ሥላሴ በአምሳልሀ ሰርተሀ ባከበርካት ነፍሴ አሰዋልሣለሁ ምስጋና ውዳሴ ቀንማ ሆነ ማታ ቀናት ተቆጠሩ በሰማይ በምድር ፍጥረታት ሰፈሩ በቃልሀ የመጡ በአጅሀ የተሰሩ ሁሉም ፍፁም ናቸው በአገተ የሚኖሩ ሁሉም ፍፁም ናቸው ስምህገ የሚጠሩ አዝ ፍጥረት መካተቻ እለተ አርብ ሆኖ አዳምን ፈጠረው የክብር ዘውድ ከድኖ አምሳሉን ቢረሳ ቢበድለው ቀድሞ ልጁን ልኮ ገዛው በእለተ ዓርብ ደግሞ የፈጠረው ዋጀው ቀራገዮ ደግሞ አዝ እንከን የሌለብህ ፈጥረሀ የምትገዛ የምሀረት አምላክ የፍጥረታት ቤዛ የወደቀ ይነሳል በስምሀ ሥላሴ በአጸድህሀ ተገኘች ስደተኛ ነፍሴ በቤትህ ተገኘች ስደተኛ ነፍሴ አዝ ቤተ ስብሐትዘማሪ ዘውዱ ቤተ ስብሐት ድገግል መገበረ ልዑል ሐረገወይን አንቲ ወልድኪ አስካል የገጉስ አዳራሽ መዝገበ ዝማሬ ሐረግ ነሽ ማርያም መድኃኔአለም ፍሬ ንኢ ለባርኮ ገኢድንግል ምስለ ወልድኪ አማኑኤል። ተስፋው እውን ሆኖ እገዲፅናና አዳም ካንቺ ተወለደ አገበሳ ግሩም ቤተልሄም ድንግል ማርያም ኤፍራታ አለም ሁሉ ዳነ በወለድሽው ጌታ ገኢ መላዕክት በሰማይ ለስምሽ ውዳሴ ተፈሥሒ ይላሉ መትህተ ሥላሴ የፅዮን ታቦት ነሽ የሰማይ ሰሌዳ የምሀረት ምልክት የምድር ፅጌረዳ ንኢ ከኪሩቤል ሞገስ ከሱራፌል ግርማ ድንግል ትበልጫለሽ የገጉስ ከተማ ወላዲተ አምላክ ምልጃሽ መታመኛ በረከት ሽተናል ነይልን ወደኛ ገኢ ከሰገነት ወጥተህዘማሪ ዘውዱ ከሰገነት ወጥተሀ ለምን ትወርዳለሀ የጣልከው ነውርሀን እገዴት ታየዋለህ ግራ ቀኝ አትበል ውጣ ከተራራ መኖሪያሀን ቀይስ ከቅዱሳን ጋራ የመቅረዙን መብራት አውጣው ከተራራ አንድታገጸባርቅ የአምላክሀን ስራ ከጥልቁ የሚያወጣ አጁ ተዘርግቶ ማን ጠርቶህሀ ተመለስክ አልገባሀም ከቶ የተጠራሀበት ከዓለም ሁሉ ቀድሞ በደሙ መሀተም ገፅሀገ አትሞ የመቅረዙገ ዓለም ሲንበረከክ ለእጆቹ ስራ የወንጌሉ ነገር በኢትዮጵያ አበራ በባኮስ ሰላማ ቅዱሳን ተሰዓቱ በኩር የምትሆገበት አለሀ አብነቱ የመቅረኩዙገ ቤትሀ ያማረ ነው የለውም አምሳያ ሀይወትሀን አክብር አትይ መታለያ ሃይማኖት ጌጥህ ነው ጥሪ ተዋሀዶ ለፈቃዱ ለየሀህ አምላክ አንተን ወዶ የመቅረኩዙገ መክሊትሀን ጠብቅ ጠላት ያይብሣል ብኩርናሀገ ወስዶ ምርኮ ያደርግሃል ላለፈው ተፀፀት በለቅሶ በእንባ ተመለስ አንተ ሰው ወደ ቤትሀ ግባ የመቅረኩዙገ በዘሩ የነበረችዘማሪ ዘውዱ በዘሩ የነበረች ድንግል የአዳም ተስፋ እገቁ ፀዓዳ የፅድቃችንገ ፀሐይ ድንግል የወጣባት ብርክት ሰሌዳ ድንግል እናታችን ድገግል ሶልያና በፀዳልሽ ታየን ከበርን እንደገና ልጅሽ ልጅ አደረገን ዳግም እንደገና ባዝኖ የነበረ ድንግል የተጎሳቀለ ማርያም በቀረችቸለት ዘር ድገግል አባቱን መሰለ ማርያም አንደ ሰዶም በሆንን ልክ እገደ ገሞራ ውሃው ባይለወጥ ድገግል ባንቺ ስራ ድገግል እናታችገ የሴቲቱ ልጅ ነው ድንግል በአውሬው ራስ የቆመው ማርያም የጎደፈገ ታሪክ ድገግል በደሙ ያረመ ማርያም አርሱን ስሙት ያለች አድርጉት በሙሉ ፈቃዷ ፈቃዱ እግዚአብሄር ኃያሉ ድገግል እናታችገ ሰማይ ዙፋኑ ነው ድንግል ምድርም መረገጫጨው ማርያም የድንግል ማህጸን ድንግል ሆነው መናገሻ ማርያም ሥርጉተ ገፅህና ጌታ አንቺን መረጠ ጣዕም አልባነታችን በጨውሽ ጣፈጠ ድገግል እናታችገ ስለዚሀ አርጋኖን ድንግል ስለዚሀ በገና ማርያም ልቦናዬ አወጣው ድገግል ከፍሬ ሀሊና ማርያም የአገገታችንገ ማህተብ መዝገበ ልባችን በጠበቀው ፍቅርሽ ለምፒ እናታቸን ድገግል እናታችገ ሀዘን መከራዘማሪ ዘውዱ ሀዘን መከራ ሰፍኖ በሀይወቴ መዛል ጀመረ ደክሞ ሰውነቴ የቀደመውን በደሌን ረስቶ ጌታ አበረታኝ ቸርነቱ በዝቶ አንድ ቀገ አይቀርም እነሳለሁ ከወደኩበት አቆማለሁ ተስፋ ሳልቆርጥ በጌታዬ በእርሱ እኖራለሁ ከቤተመሙቅደሱጋ አንበረከካለሁ እንዲያነሳኝ ክገዱ ይፈፀማልና ሁሉ በፈቃዱ የንጋት ብርሃን የእውቀት መገኛ አንተ ነሀ የነፍሴ የስጋ መዳኛ አንድ ቀገ አይቀርም የማዳገ ጥበብህ ኃያል ነው ምግብ የሆነኝ ስጋህ ቅዱስ ነው የሚለምኑህሀን ዘውትር የምትሰማ የኔ ባርያህን ጩኸቴንም ስማ አንድ ቀገ አይቀርም የአባ ሕርያቆስዘማሪ ዘውዱ የአባ ሕርያቆስ የኤፍሬም ውዳሴ የያሬድ እመቤት ታመስግንሽ ነፍሴ በብርሃኑ ምንጣፍ በመቅደሱ ፋና ቅድስት ሆይ ልበል ዛሬም እገደገና ሄዋን የሰጠችኝ ዕጸበለስ ቆርጣ ሀጥያትና ሞትን በዓለም ላይ ሲያመጣ ንፁሣ ጮሶቤ በአንቺ ሀይወት ተገኘ ትውልድ ሁሉ ላጉቺ ቅኔ ፍቅር ተቀኘ አዝ የወርቋ መሰላል ከአርያም መድረሻ ከጭገቀት ከችግር ከሀዘን መሸሻ የአምላክ ስጦታ ድገግል በረከቴ በምልጃሽ ልፅናና ነይልኝ እናቴጋ አዝ በአርሱ ሰላም ሆኗል ባንቺ ድኅነት ብርሃን ከአንቺ ወጥቷል ተገፏል ፅልመት ሰአሊ ለነ እያልኩኝ ከፊትሽ ቆሜአለሁ በሰአታት በማሕሌት ዘምርልሻለሁጋ አዝ ሰላም ልበልሽ ዘማሪ ዘውዱ ሰላም ልበልሽ አደግድጌ ቆሜ አገልጋይ ልጅሽ ሰላም ለኪ ምልዕተ ውዳሴ ሰላም ለኪ ትልሻለች ነፍሴ ባንቺ ስለጠፋ የሰው ልጆች መርገም ሰላም ልበልሽ ወደ ገነት ገባ ከነ ልጆቹ አዳም ሰላም ልበልሽ መገገዱን አገኘ በራ ጨለማችን ሰላም ልበልሽ ንዕድ ክብርት ነሽ ድንግል እናታችን ሰላም ልበልሽ አዝ ከሞት ወደ ሀይወት የተሻገርገብሽ ሰላም ልበልሽ የጽድቅ መሰላል ዓለም የዳነብሽ ሰላም ልበልሽ በልጅሽ መወለድ ዘመን ተከፈለ ሰላም ልበልሽ ትውልድ ዘመረልሽ ብጽዕት እያለ ሰላም ልበልሽ አዝ ለክሀነታቸው ማዕረግ ስለሆንሽ ሰላም ልበልሽ አባቶች ካሀናት ከልብ ወደዱሽ ሰላም ልበልሽ ለከፋበት ዓለም አዛኝ በመሆንሽ ሰላም ልበልሽ ኃጥአን ይመጣሉ ሊማልዱ ፌትሽ ሰላም ልበልሽ አዝ በገና ደርድሬ እኔ እገደ አባቶቼ ሰላም ልበልሽ ክብርሽን ልመስክር ልናገር ተግቼ ሰላም ልበልሽ ሰማያዊው ንጉስ ገፅህናሽን ወዶ ሰላም ልበልሽ አለሙን አዳነው ከአንቺ ዘገድ ተወልዶ ሰላም ልበልሽ አዝ አስተርዮ ኮነ ዘማሪ ዘውዱ አስተርዮ ኮነ ሲጠበቅ የኖረው በትገቢት በተስፋ መርገምን የሚሽር ሞትን የሚያጠፋ ተገልጦ አየነው በበረት ተኝቶ የእግዚአብሔር ልጅ ሳለ ግርግም ተጠግቶ ተገልጦ አየነው በበረት ተኝቶ የእግዚአብሔር ልጅ ሳለ ግርግም ተጠግቶ አዝ በሔኖን በረሃ በዚያ ምድረበዳ ምስጢረ ሥላሴ ለዓለም ሲረዳ አብ በሰማይ ሆኖ ወልድ በዮርዳኖስ መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ አየ ዮሐገስ አብ በሰማይ ሆኖ ወልድ በዮርዳኖስ መንፈስ ቅዱስ ሲወርድ አየ ዮሐገስ አዝ ከነ ጴጥሮስ ጋራ በታቦር ተራራ ኢየሱስ ክርስቶስ በክብር ሲበራ ልብሱ ተለወጠ ልክ እንደ በረድ ለነ ሙሴም ታየ ወልደ አብ ዋሕድ ልብሱ ተለወጠ ልክ እንደ በረድ ለነ ሙሴም ታየ ወልደ አብ ዋሕድ አዝ ተሰውሮ ነበር በዘማነ ፍዳ ምስጢረ ሥላሴ ለዓለም ሳይረዳ አንድ ልጁ መጥቶ ሁሉን ተረከልን አስተርዮ ኮነ ክብሩን ገለጠልን አንድ ልጁ መጥቶ ሁሉን ተረከልን አስተርዮ ኮነ ክብሩን ገለጠልን አዝ የገስሐ መዝሙር ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ኑ እንቅረብ ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ቅኝት ዋኔን በበገና ኑ እንቅረብ መጠራት ሳይምጣ ሥጋውን እገብላ ደሙንም እገጠጣ በበገና የቀራገዮ በግ የአምላክ ሥጋው ተሰውቶልናል እገመገበው እድፉን ኃጢአታችንን በገስሓ አገፅተገ አንቀበል አምነን በልጅነታችን መቅረብ ወደ ጌታ በእምነት የሚገባው በስተርጅና አይደለም በወጣትነት ነው አዝ ጨረቃና ፀሐይ ደም የለበሱለት ከዋክብት ከሰማይ የተነጠፉለት ይኸው ተፈተተ እሳተ መለኮት አዝ ቅድስት እናታችን ቤተክርስቲያን ትጋብዘናለች ሥጋና ደሙን የአማኑኤል ሥጋ ይኸው ተዘጋጀ ከግብዣው ተጠራን አዋጁም ታወጀ አዝ መጥቁ ተደወለ እገቅረብ በእልልታ በኋላ አይረባንም ዋይታና ጫጫታ ይሀችን እድል ፈጥነን እንጠቀምባት ዓለምን አልያዝገም ብዙ ልገቆይባት አዝ ካሁኑ ቅረቡ ታውጄል አዋጁ የይለፍ ደብዳቤ ስንቅን አዘጋጁ ይህ ዓለም ጠፊ ነው በሀብት አትመኩ ብሏል አምላካችን ተስፋችሁን እንኩ አዝ ድንግል ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ቅኝት ድንግል ወላዲተ ቃል አሟጫሟትችሽ በጥር ነሐሴ መቃብር ድንግል ያንቺ ለብቻ ነው ትገሳኤሽ ሲነገር ሥጋሽ በምድር ላይ የታለ እንደፍጡር ዐርጓል ወደ ሰማይ ከክርስቶስ መገበር አዝ ሥጋሽን ሲያሳርጉ መላእክተ ሰማይ ድንግል ቶጣስ በደመና ሲመጠ መገገድ ላይ መግነዝ ተረከበ ለሐዋርያት ሊያሳይ አዝ ትገሳኤሽን ሽተው ግራ ሲገባቸው ድንግል ሐዋርያት ፆመው ተገለጽሽላቸው ተቀብራ አልቀረችም በምድር ከደጄ ወደ ላይ ዐረገች እሷም አንደልጂ አዝ ለማየት ሲጓጉ የድገግልን ትንሳኤ ድገግል እርገቷን አወቁ በብዙ ሱባኤ አኛም እንፀልይ በራችንን እንዝጋ ከወላዲተ አምላክ እንድናገኝ ዋጋ አዝ የዓለም መድኃኒት ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ቅኝት የዓለም መድኃኒት የተወለደብሽ አገቺ ቤተልሔም የተቀደስሽ ነሽ የአማልክት አምላክ ገጉሠ ነገሥት ኃያላን በሙሉ የሚሰግዱለት በጨርቅ ተጠቅልሎ ተኛ ከበረት አዝ አዋቂዎች ሁሉ በቅን አሳባቸው ወዳንቺ ተጓዙ ኮከብ ሲመራቸው አዝ ለተከታይ ትውልድ ምሳሌ በመሆን ሰግደው ገበሩለት ወርቅ እጣን ከርቤገ አዝ የሚያድለው ጌታ እውቀት ለሕፃናት የሚመሰገነው በአፈ መላእክት ከእንስሳት ጋራ አደረ ከበረች አዝ በስጋ ተገልጾ ረቂቅ ሚስጥሩ ሰውና መላእክት በአንድ ላይ ዘመሩ አዝ አወርዳለሁ ቆላ ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ቅኝት አወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ የጭገቅ አማላጁጄን ድንግልን ፍለጋ ድገግልንገ ፍለጋ አቀብ ቁልቁለቱገ አይችልም ጉልበቴ ምርኩዜ ከሌለች ድንግል እመቤቴ አመቤቴ ድንግል እመቤቴ አንቺ የኖህ መርከብ የሀይወት መገኛ መንገግስተ ሰማያት መግቢያችን ነሽ ለኛ መግቢያችን ነሽ ለኛ አወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ የጭገቅ አማላጄን ድገግልን ፍለጋ ድገግልገ ፍለጋ አልጫውን ዓለም የሚያጣፍው ስምሽ ማርያም ነው የዓለም ሁሉ ጨው ማርያም ነው የዓለም ሁሉ ጨው እገደበደላችን እንዳይሆን ቅጣቱ አማልጂን ከልጅሽ ድንግል አዛኝቱ አዛኝቱ ድገግል አዛሂቱ አወርዳለሁ ቆላ እወጣለሁ ደጋ የጭገቅ አማላጁጄን ድንግልን ፍለጋ ድገግልንገ ፍለጋ የእናት አማላጅ የልጅ ተማላጅ ፊት አያስመልስም ይሁን ይሁን እንጅ ይሁን ይሁንን አገጅ ይህ ቁርባንሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ይሀ ቁርባን ክቡር ነው ፍፁም ሰማያዊ አንዳይመስለንገ ተራ አይደለም ምድራዊ ዋ ምን አፍ ነው የሚቀበለው ዋ ምን ጥርስ ነው የሚያላምጠው ዋ ምን ሆድ ነው የሚሸከመው ነበልባል ያለበት የሚያቃጥል ነው በንጽሀና ሆኖ ላልተቀበለው የሚያፍገመግም የሚጐዳ ነው አምላካችን ሆይ አገተ ይቅር ባይ አንደ ቸርነትሀ በደልን አትይ አሜን አሜን ብለን ተቀብለናል በድፍረትም ሣይሆን በፍርሃት ቀርበናል አዝ ማክበር ይገባናል በንጽሀና ሆነን ደፍረገ አናቅለው እንዳያቃጥለን አንደምታዩትም ይህ ቁርባን ፈራጅ ነው አንደሌላው ሳይሆን የተቀደሰ ነው ሱራፌል ኪሩቤል ፀወርተ መንበር ለመያዝ ያልቻሉት ፈርተውት በክብር እኛ ተመገብነው አገኘን ድኅነት ለነፍስ ለሥጋችን ሆነልን ህይወት አዝ አልፋና ኦጫጋሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ቅኝት አልፋና ኦሜጋ ፈጣሪ የሆንክ በከሀዲዎች እጅ ተይዘህ ቀረብክ ተገፋሀ ተደፋህ በጥፊ ተመታሀ አየደበደቡሀ ክርስቶስ ሆይ አሉሀ ጽድቅን ስለሰራሀ በወንጀል ከሰሱህ ለአዳም ቤዛ ብለህ ብዙ ተገገላታሀ አዝ ቅዱሳን እጆችህ የፊጥኝ ተስረው እገደበግ ተጎተትክ ልሷትምራቸው የትም ቦታ ያለህ ሁሉን የምታውቅ ፊትሀን ሸፈኑሀ ለመመጻደቅ አዝ በአውደ ምኩናን ከጴላጦስ ዘገድ አሳልፈው ሰጡሀ አጋልጠው ለፍርድ ከሃና ቀያፋ ከመሳፍንቱ ደጅ ከነሄሮድስ ዘንድ አቀረቡሀ በአዋጅ አዝ ግርፋት ሀማሙ አልበቃ ብሎህ በመስቀል ላይ ልትውል ተፈረደብሀ የሰላም ባለቤት ደረትህ ተወጋ ሊያያዝ በችገካር እጅህ ተዘረጋ አዝ ድንግል ሆይ ስለአገቺሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ቅኝት ድንግል ሆይ ስለአንቺ ነውና መሐሪ አማልጂኝ ከአንድ ልጅሽ ከፈጣሪ ስሙን እገዳልጠራ አገደበትም የለኝ ፊቱንም እገዳላይ ስራዬ አስቸገረኝ አዝ ታውቆኛል ጥፋቴ ብዙ እገደበደልኩኝ ትዕዛዙን እንደሻርኩ ሕጉን እኀደጣስኩኝ አዝ በፊቱ እንዳላፍር የተጠራሁ ለታ አለምነዋለሁ ከአሁኑ ይቅርታ አዝ አንተ ክቡር መልአክ ልደቱገ አብሣሪ አማልደኝ ከጌታዬ ከፈጣሪ አዝ ጻድቃን ሰማዕታት እናንተ ሁላችሁ አማልዱኝ ከአምላኬ ከአምላከችሁ አዝ እኔስ በምግባሬ ቅኝት አኔስ በምግባሬ ደካማ ሆኛለሁጋ እዘኝልኝ ድንግል እለምገሻለሁጋ ያንን የእሳት ባሀር እንዳላይ አደራ ድረሺልኝ ድገግል ስምሽን ስጠራ ስምሽን ስጠራ አዝ የዳዊት መሠንቆ የኤልያስ መና የናሆም መድኃኒት ንኢ በደመና ንኢ በደመና አዝ አንቺ ነሽ ጉልበቴ በደከመኝ ጊዜ የልቤ መጽናኛ ረዳት ምርኩዜ ረዳት ምርኩዜ አዝ አፈሳለሁ እንባ በጣም ተጨገቄ አማፀገንሻለሁ በደሌን አውቄ በደሌን አውቄ አዝ ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ አንደቸርነትህሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ ቅኝት አንደ ቸርነትሀ አቤቱ ማረኝ አቤቱ ማረኝ እንደ ምሀረትሀም ይቅርታ ስጠኝ ይቅርታ ስጠኝ ከኃጢአቴም አንፃኝ ከክፉ በደሌ ከክፉ በደሌ ለዚያች ክፉ ኃጢአት እገዳልሆናት ሎሌ እንዳልሆናት ሎሌ እኔም አበሳዬን በደሌን ሳውቀው በደሌን ሳውቀው ከቶም የሚያድነኝ ቸርነትሀ ነው ቸርነትሀ ነው አንተን ብቻ በደልኩ ክፉም አደረግሁ ክፉም አደረግሁ አሁን ይቅር በለኝ ከፊትሀ ወደቅሁ ከፌፊትሀ ወደቅሁ ከፊትህ ወድቄ ስለምገ አገተገን ስለምን አገተገ መውደቄን ተመልከት አምላከ ብርሃን አምላከ ብርሃን አሁን ትባርክ ዘገድ ማኅበራችንን ጸሎታችገን ጌታ ሆይ ላክልን ቅዱስ ሚካኤልን ቅዱስ ገብርኤልን አሁን ትጠብቅ ዘንድ ሀገራችንን ሀይማኖታችንን ጌታ ሆይ ላክልን መንፈስ ቅዱስን ድንግል ማርያምን ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ኖኅተ አንቲ ዘማሪ ዲዳዊት ፋገታዬ ቅኝት ጥኅተ አገቲ ለፀህየ ጽድቅ ለፀህየ ጽድቅ ምሥራቁ አንተ ባቲ ሰረቀ ለብርሃነ ዓለም ጽድቁ የተዘጋቸው በር የምሥራቋ ደጃፍ የታተመች ገነት የአዲስ ዘመን ምዕራፍ ሌቱ ያለፈብሽ የተስፋ ማለዳ በልጅሽ ተፋቀ መርገም አና ፍዳ አዝ ጨለማን የሻረ የጽድቅ ጐህ ፋና የአዲስ ታሪክ ቀለም የዕረፍታችን ዜና ሥጋሽ ሰውነቱ ነፍስሽ ነፍሱ ሆነ ድል አድራጊው ልጅሽ ጠላትን በተነ አዝ የእምነት ምንጭ ነሽ የደስታ መፍሰሻ የኃያሉ ገጉሥ መገበር መናገሻ ኀጽህና ተውበሽ በቀኙ ስትቆሚ ባዶ የሚሞላ ድምፅሽን አሰሚ አዝ ማዘን መጨነቁ በምድር ሲበዛ ከልጅሽ አሳስበሽ አድርጊልን ጤዛ የተስፋ ወጋገን ምህረትን አሳይን በብርፃሃገሽ ፀዳል ለምሥጋና አብቂን አዝ በባዕድ ሀገር ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ቅኝት በባዕድ ሀገር አመልክሀለሁ ፊቴን በምሥራቅ እመልሳለሁ በምቾት ቤቴም አስብሣለሁ ምትክ የለሀም ይሀገ አውቃለሁ ጠላት ቢነሳ በነፍሴ ላይ የምታድነኝ ነሀ በሰማይ የአንበሳ ጉድጓድ ቢሆንም ቤቴ ታዳጊዬ ነህ ቸር መድኃኒቴ አዝ በምድር ጣኦታት አትረክስም ነፍሴ አገተ አምላኬ ነሀ ይሄ ነው መልሴ የመርገም ሰዎች ቢነሱብኝ አምናለሁ ባንተ በማትተወኝ አዝ ማዳን የእግዚአብሔር ያንተ ብቻ ነው ከአጅሀ ሊነጥቀኝ የሚችል ማነው አንበሳው ትራስ ምቾት ሆኖኛል ሰላም አምሽቼ ያው ነግቶልኛል አዝ ለሞት ብባልም አለሁ በሕይወት በአርሱ በአምላኬ በእርሱ ቸርነት አንተን ያመነ ማነው ያፈረ ስምሀ ቅዱስ ነው የተከበረ አዝ ቢፈልግባትም ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ቅኝት ቢፈልግባትም መልካሙ ገበሬ አልተገኘባትም ከበለሷ ፍሬ አዝ ለስልሶላት ነበር ሃይማኖት መሬቱ ተቀጥሮላት ነበር አጥር ሥርዓቱ ተለቅሞላች ነበር ድንጋይ ፈተናዋ ፍሬ ግን ታጣባት በመጨረሻዋ አዝ ፍሬ የሌለባት ቅጠል ስለሆነች ተካይዋን በምግባር ስላላስደሰተች መልካሙ ገበሬ ሊቆርጣት ተነሳ ሌሎች እገዳይጠፉ በርሷ የተነሳ አዝ ለገስሐ ሚሆን ዕድጫ እገዲሰጣት ጠባቂ መልአክዋ ተማፀነላት ምክርና ተግሳፅ ይጨመርላት ታፈራ ከሆነ ለዓመት እገያት አዝ ልመናውን ሰምቶ ጌታውም ፈቀደ ጥቂት አድጫ ሊሰጥ ሊታገስ ወደደ ዳግመኛ ሲመጣ ፍሬ ካላፈራች ተቆርጠ ወደ እቶን እሳት ትጣላለች አዝ ከካራን ስወጣ ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ቅኝት ከካራን ስወጣ ወደ አዲሱ መንገድ አላውቅም ነበር ወዴት እንደምሄድ ያገተ ቃል ነውና በማመን ወጣሁኝ በረከት አግኝቼ ዘሬን አበዛሁኝ ሲሰማኝ ምሬቱ የቀድሞ ኑሮዬ ረገምኩ ታሪኬን ጨለማኝ ኋላዬ ታራ ያስተማረኝ ተስፋ ቢስ ሕይወት ነው ስትጠራኝ ያየሁት የነገ ክብሬን ነው አዝ ከቶ ማን ሆፔ ነው እንዲህ ያከበርከኝ ከአሕዛብ ለይተሀ ከፍ ከፍ ያረከኝ አብርሃም ሆይ አልከኝ የወደድከኝ አምላክ ልግዛ ላምልክሀ ለክብርሀ ልንበርከክ አዝ ህዝብህን ታደገው በረከት አይጥፋ መሆንክን ይወቀው የዘለዓለም ተስፋ አለማመን ይራቅ ጥርጥር ይወገድ ልጆችህ ይጓዙ በአገዲቱ መንገድ አዝ ሕሙም ስለአዳነ ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ሕሙም ስላዳነ በእጆቹ ዳስሶ ሙትን ስላስነሳ በእጆቹ ዳስሶ ይሀ በደል ሆኖበት ለአምላክ ኖላዊ ሔር በእጸ መስቀሉ ላይ ዘርግቶ በፍቅር ቀኝ እጁን በሳዶር ግራውን በአላዶር ተቸነከረልን ጌታ በሁለት ቸንካር አምንስቲቲ ሙኬርያ አንቲ ፋሲልያሱ ቤተ ቤቅደስ ምኩራብ በተመላለሱ በሀር ላይ በሄዱ ልክ እገደ በየብሱ ለአምላክ ቤዛ ኩሉ ይሀ ወንጀል ሆኖበት በዕጸ መስቀሉ ላይ ተላልፎ ለመሞት ሁለቱን በአንድ ላይ እግሮቹን በዳናት ተቸነከረልን አምላክ የእኛ ሀይወት አምንስቲቲ ሙአግያ አንቲ ፋሲልያሱ በልቡ አስቦ ድሀነት የሚያመጣ ከበጎ ልቦናው በጎ የሚወጣ ይሀ ወንጀል ሆኖበት ለአምላክ መድኅን ዓለም በአጸ መስቀሉ ላይ ተዘርግቶ ለዓለም ልቡን በአዴራ ደረቱን በሮዳስ ተቸነከረልን ወልደ አምላክ ክርስቶስ አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ ልቦና የሚመስጥ ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ቅኝት ልቦና የሚመስጥ አጥገት አለምላሚ ምድራዊ አይደለም ምገጩ ሰማያዊ ሄደሀ የሰማኸው ከመላእክት ከተማ ምገኛ ጥዑም ነው ያሬድ የአገተ ዜማ ከትኘሽ አገስቶ እስከ ግዙፎቹ አምላክ እገደሰራው በስነፍጥረቱ ያልነገርከው የለም በዜማ ድርሰትሀ ከመንፈስ ቅዱስ ቃል ነውና እውቀትሀ አዝ ኢየሱስ ክርስቶስ ለእኛ የሆነውን መገረፍ መሰቀል መሞት መነሳቱን እናስታውሰው ዘገድ አመልክተሀ ጽፈህ አበረከትክልን ከዜማው አስማምተሀ አዝ ለፀሐይ እናቱ ለብርሃን መውጫ ለድገግል ማርያም ውዳሴ እገዲገባ በምልዐት በስፋት በምሥጢር በአንክሮ ያቀረብከው ዜማ ዛሬም አለ ከብሮ አዝ ጸጋ በረከትሀ ይደር በሁላችን ሊቀ ተዋሀዶ ያሬድ አባታቸን ጠፍተው እገዳገባክን የአንተን ዜማ አዋቂ አምላክ ያስነሳልን ሊቃውንት ጠባቂ አዝ ያቺን የተስፋ ምድር ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ቅኝት ያቺን የተስፋ ምድር እናፍቃታለሁ ኢየሩሳሌምን ሁሌም እመኛለሁ በመሻቴ ብቻ እገዳይሆን አውቃለሁ ሕግና ፍርድሀን ከልቤ ጽፌያለሁ መገገዷ ልዩ ነው ለሥጋ አይመችም ያለብዙ ድካም በከንቱ አይገኝም በሰፊው ያላችሁ ከዚሀ ተመለሱ የአባቶቼን ሀገር ከኔ ጋር ውረሱ ከኔ ጋር ውረሱ አዝ የይሁዳ መንገድ የዴማስ ጎዳና ከቤት አያደርስም አያዘልቅምና ጴጥሮስ ዮሐንስን አሳዩኝ በልና ወንድጫ ተመለስ ከኢየሩሳሌም ና ከኢየሩሳሌም ና አዝ በግብፅ የምትኖሩ ወዲሀ ተሰብሰቡ በይሁዳ ያላችሁ ወደ ጽዮን ግቡ ከባቢሎን ሽሹ መዝገቧንም ዝጉ ኢየሩሳሌምን መጠጊያ አድርጉ መጠጊያ አድርጉ አዝ ወንጌሉን ያመኑ ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ይትበሃሉን እና ቃሉን አነበብነው ሐተታውን እና ምሥጢሩን ተማርነው በቅዱሳን ሕይወት ወገጌሉገ አየነው በቅዱሳን ሕይወት ወገጌሉገ አየነው አዝ አጋንንትን ገዝተው በእሳት ውስጥ ሲያልፉ ሞትን በሞታቸው ደግመው ሲያሸገፉ አባቡን አረግጠው አገበሳውን ሲያዙ ደመናውገ ጠቅሰው በአየር ላይ ሲጓዙ » አዝ ወንጌል ትምሀርት ብቻ አይደለችም ብለው የተነገረውን በሕይወት ለውጠው አምላክ ዘበጸጋ ሆነው አየናቸው ወንጌሉን በገቢር ተማርን ከገድላቸው አኢ አዝ የወገጌሉ ቅኔ ገድሉ ይፈታዋል ፊደሉን ገባቡን ይተረጉመዋል ይሆናል ተብሎ የተማርነውን ቅዱሳን በገድል ሆነው አሳዩን አዝ ፍልስፍና አይደለም የወገጌል ትምሀርቱ ዕውቀት ብቻ አይደለም ሕጉና ትንቢቱ በሕይወት የሚታይ በእውነት የሚኖር ጮሆኑን አሳዩን ቅዱሳን በግብር የመድኃኒት እናት ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ ቅኝች ዋኔን አዝማች የመድኃኒነት እናት አ ምሀረትን ፍለጋ ቆጫአለሁ ከደጅሽ ን ተለዘ ጸሎት ልመናሽን ታምፔአለሁና ከቤትሽ መልሽኝ ዳግም እነደገና የደካሞች ብርታት የምስኪናገተዱ ለዓለም አልተውሽኝም በከንቱ እንድጠፋ የሀይወቴ ጥበብ እረፍቴ ሠላጫ አማልጂኝ አላለሁ ከመቅደስሽ ቆሜ አዝ በፍቅርሽ ብርሣን ነው ልጅሽን ያየሁት ባዶ ማድጋዬን ጋኔን የሞላሁት አልጫ ኑሮዬ ዛሬ ተለውጧል በደልና ኃጢአቴ በምልጃሽ ተፍቋል አዝ ብርሃን ወጥቶለታል ጨለማ ሕይወቴ ዛሬም ጥላ ሁፒኝ እናቴ እመቤቴ ፍቅር ውለታሽን ዘወትር አውጃለሁ ከአእላፍ መካከል እቀኝልሻለሁ አዝ በረከት ረድኤትሽ ምስራቅ ቤተልሔም መናን ያቀረብሽው ዮንግል ዘለጻለም በረከት ረድኤትሽ ይኑር ከእኔ ጋራ ምሥራቅ ቤተልሔም የሲና ተራራ መናን ያቀረብሽው ለተራበው ዓለም ድንግል ዘለዓለም የሚመስልሽ የለም አዝ በደለኞች ሳለን ዘማሪ ዲዳዊት ፋንታዬ በደለኞች ሳለን ምሀረትን ሰጠኸን ስለዚሀ ስምሀን እናወድሳለን ዘለዓለማዊ ነህ አልፋና ኦጫጋ ስምሀን እንጠራለን በሰጠኸን ጸጋ ለከ ሃይል ክብር ወስብሐት ንዜምር ለከ አምላከ አማልክት ሰማያትን ከፍተሀ ብትወርድልን ምነው አድነን ታደገን ብለን ያነባነው የምሀረት አባት ነሀ ዛሬ አቅንተኸናል ሊነገር የማይችል ክብርን ሰጥተኸናል ቅዱስ አንተ ገባሬ ዓለማት ንሴብሐከ አምላከ አማልክት የጠፋውን ፈለግህ በመስቀል አዳንከው ለምሥጋና በቃ በክብር ከለልከው ቤዛና ተስፋችን መድኃኔዓለም በምድር በሰማይ ሚመስልሀ የለም ለከ ሃይል ክብር ወስብሐት እግዚአብሔር አምላከ አማልክት አ በእሳትና ውሃ ረድተሀ አሳለፍከን ከድካም አድነሀ እረፍትን ሰጠኸን በመከራችን ቀን ረድተኸናልና ከፊትህ ቆመናል ዛሬም ለምሥጋና ለከ ሃይል ክብር ወስብሐት ንዜምር ለከ አምላከ አማልክት አ ዘማሪት ማርታ ድንግል የዚያን ጊዜዘማሪት ማርታ ቅኝት ድንግል የዚያን ጊዜ የዚያን ገዜ ሀዘንሽ በረታ በመስቀል ላይ ሆኖ ልጅሽ ሲገገላታ የግፍ ግፍ ደርሶበት የዚያን ጊዜ ተጠማሁ ሲልሽ ለውሻ ያጠጣሽ በወርቅ ጫማሽ አዝ ሴቶቹ ሲያባርሩት የዚያን ጊዜ እራርቶ ሆድሽ ለፍጡር በማዘን ውሃ ያጠጣሽ አዝ ተጠማሁ እያለ የዚያን ጊዜ ሲናገር ልጅሽ ሥዳያ አገደምን ፖብጀመን። ት አንደዚያ ስታለቅሽ የዚያን ጊዜ ሀዘን ሲውጥሽ አነማን ነበሩ ያስተዛዘኑሽ አዝ ስታለቅሽ በማየት የዚያን ጊዜ እራርቶ ልጅሽ ዮሐንስን አጽናኝ እንደ ልጅ ሰጠሽ አዝ ከፈጣሪ በታችዘማሪት ማርታ ቅኝት ከፈጣሪ በታች ከፍጡራን በላይ ማን አለ እንደአንቺ ድገግል ንጹሀ በዓለም ላይ ኦ ድገግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ አምላክ ለማደሪያው መርጦ ያዘጋጀሽ ጽዮን የተባለች ሀገር ድንግል ሆይ አንቺው ነሽ ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ በሀሳብሽ ድንግል ድንግል በሥጋሽ ከፍጥረታት ሁሉ ላንቺ ምሳሌም የለሽ ኦ ድገግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ ፍቅሩ ለዘለዓለም የማይጠገበው ከስም ሁሉ በላይ ጣፋጭ ድንግል ያንቺ ስም ነው ኦ ድንግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ በእዝራ መሠግቆ በዳዊት በገና ይገባሻል ላንቺ ድገግል ሁልጊዜ ምሥጋና ኦ ድገግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ እስኪ ልያዝና ደጋፊ ምርኩዜን አስኪ ልያዝና የረሃብ መድኃኒቴን ዉደ አምላኬ ቤት ልሂድ ልቀጥል ጉዞዬን ኦ ድገግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ ለፍርድ ስጠራ በደለኛዋ እኔ ለፍርድ ስጠራ በደለኛው እኔ የእኔ መማጸኛ ድንግል ቁሚልኝ ከጐኔ ኦ ድገግል ማርያም ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ ን ዘለዓለም መኩሪያዬ ነሽ መመኪያዬ ጥንታዊቷ ዘማሪት ማርታ ቅኝት ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ የነቢያት የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት እምነታችን እንከን የሌላት ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቱ እንከን አልባይቱ የተስፋው ቃል ኪዳን ዘመኑ ሲፈጸም አምኖ የዳነብሽ ቀዳማዊው አዳም እምነቲቷ እንከን አልባይቷ በሊቃውንቶችሽ ችሎታና ሞያ ድልን ተጎናጸፍሽ በቁስጥንጥንያ እምነታችን እንከን የሌላት አንደ ዲዮስቆሮስ እንደ አትናቴዎስ ደጋግመሽ ውለጂ አናት ኦርቶዶክስ አእምነቲቷ እንከን አልባይቷ ኃይልና ጥበቡን አምላክ ያሳየብሽ የማዳን ሥልጣኑን በዓለም ያወጀብሽ አእምነቲቷ እንከን አልባይቷ ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ የነቢያት የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት እምነታችን እንከን የሌላት ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቷ እንከን አልባይቷ አዝ ጉበዔ ኒቂያ ጉባዔ ኤፌሶን አወጁ በዓለም ላይ ተዋሀዶ እምነትን አእምነቲቷ እንከን አልባይቷ መጽሐፉ አንደሚለው ሀይማኖት አገዲት ናት ዋጋን የምታሰጥ የቅዱሳን እናት አእምነቲቷ እንከን አልባይቷ ጥንታዊቷ መጀመሪያይቷ ጥንታዊቷ ቀጥተኛይቷ የነቢያት የሐዋርያት የጻድቃን የሰማዕታት እምነታችን እንከን የሌላት ተዋሕዶ ነሽ እምነቲቱ እንከን አልባይቱ አዝ ይፍቱኝ አባቴዘማሪት ማርታ ቅኝት የዓለም ወንጀለኛ በደለኛ ነኝ ይፍቱኝ መምሀሬ ይፍቱኝ ይባርኩኝ ይፍቱኝ አባቴ ይፍቱኝ ይባርኩኝ እናንተ ደካሞች ሸክም የከበዳችሁ ኑ ብሎናል እና እንዳሳርፋችሁ እገዳሳርፋችሁ አምላኬ ይቅር ባይ መሆኑን አውቃለሁ አበስኩ ገበርኩ ብዬ ቀርቤአለሁ ብዬ ቀርቤአለሁ አዝ ጴጥሮስ አስተምሯል ስለ ገስሐማ ዮሐንስም ሰብኳል ስለ ንስሐማ ልብ ያለው ልብ ያድርግ ጅሮ ያለው ይስማ ጆሮ ያለው ይስማ ያለፈው ጥፋቴ በደሌ እገዲፋቅ አምላኬን በአገባ ይቅርታ ልጠይቅ ይቅርታ ልጠይቅ አዝ ስለ በደሌና ስለ ኃጢአቴ ኀስሐዬን ይስጡኝ የንስሐ አባቴ የገስሐ አባቴ የማሰር የመፍታት ሥልጣን በሰጠዎ ከኃጢአት ማሰሪያ ይፍቱኝ በአምላክዎ ይፍቱኝ በአምላክዎ አዝ በምድር ያሰሩት ታስሯል በሰማይ በምድር የፈቱት ተፈቷል በሰማይ ተፈቷል በሰማይ አዝ ምስጋና ጀመረዘማሪት ማርታ ቅኝት ምስጋና መረ ብሎ ሃሌ ሉያ ማኅሌታይ ያሬድ ዘኢትዮጵያ ምስጋና መረ ብሎ ሃሌ ሉያ ይበል ይበል እኸ ይበል ሃሌ ሉያ ጥዑመ ልሳን ያሬድ ሳ ዘኢትዮጵያ ብሉይን ከሐዲስ ሐዲሱን ከብሉይ አስተባብሮ ቃኘው ያሬድ ማኅሌታይ ምሥጢር ተገልፆለት ከምድር እስከ ሰማይ ይበል ይበል እኸ ይበል ሣሌ ሉያ ጥዑመ ልሳን ያሬድ ዘኢትዮጵያ በመገፈስ ቅዱስ ኃይል ምሥጢር እያስማማ ምስጋና ጀመረ በጽዮን ከተማ ለቅድስት ሥላሴ በሦስት ዓይነት ዜማ ይበል ይበል በወርቅ ጽናጽል በብር ከበሮ ዜማው ሲንቆረቆር በሰው ልጆች ጆሮ የያሬድ ዝማሬ ያድሳል አእምሮ ይበል ይበል ተዋሀዶ አቅርቢ ለአምላክ ምስጋና በዕዝራ መሠግቆ በዳዊት በገና ዜማውን ከያሬድ ተምረናልና ተዋሀዶ አቅርቢ ለአምላክ ምስጋና በዕዝራ መሠግቆ በዳዊት በገና ዜማውን ከያሬድ ተምረናልና ይበል ይበል እንዲህ አለው ጴጥሮስዘማሪት ማርታ ቅኝት አንዲሀ አለው ጴጥሮስ ኢየሱስን ምሥጢር ገሃድ ሲሆን በዚያ በተራራ ባንድ ላይ እንኑር ሦስት ዳስ እንስራ አንዱንገ ለአገተ አገዱገም ለሙሴ አንዱገ ለኤልያስ ተለወጠ ገጹ ከመ ጽጌረዳ ወርዶ ከለላቸው ደመና ጸአዳ አዝ ከሰማይ ቃል ምጣ እገደዚህ የሚል የምወደው ልጄ እርሱን ስሙት ሲል ኤልያስም ሄደ በሰረገላው ሙሴም ከመቃብር ወደ መኖሪያው አዝ ስላስደነቃቸው ግሩም ተዓምራቱ ይሀን ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ ስላስደነቃቸው ግሩም ተዓምራቱ ይሀን ምሥጢር አይተው ተሰነባበቱ አዝ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽዘማሪች ማርታን ቅኝት ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ ገብርኤል በቃሉ ደስታን ያሰማሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ የዘለዓለም አምላክ እናት ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ ከፍጡራገ ሁሉ በላይ ስለሆንሽ ኦ ገጽሕት ደስ ይበልሽ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ የነገስታት ገጉሥ ዙፋን ስለሆንሽ ኦ ንጽሕት ደስ ይበልሽ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ የድኅነቴ አርማ ልዩ ምልክቴ ለኔም ነሽ እናቴ እመቤቴ የድኅነቴ አርማ ልዩ ምልክቴ ልዩ ነሽ እናቴ አመቤቴ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ የምታማልጂን ከቸሩ አባታችን ለእኛም እናታችገ እመቤታችን የምታማልጂን ከቸሩ አምላካችን ለእኛም እናታችገ አስታራቂያችን ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ ስለ ውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮጵያ ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሀሌ ሉያ ድንግል ሆይ አሳስቢ ብለሽ ሀሌ ሉያ ስለ ውድ ሀገርሽ ስለ ኢትዮጵያ ለልጅሽ አሳስቢ ብለሽ ሣሌ ሉያ ኦ ድንግል ደስ ይበልሽ ኦ ቅድስት ደስ ይበልሽ የሰው ልጅ በኃይልህዘማሪች ማርታ ቅኝት የሰው ልጅ በኃይልሀ ፈጽሞ አትመካ አገድ አምላክ አለና በኃይሉ ኃይልን የሚለካ ኃይል እገደ ሶምሶን ከአምላክ ሲሰጥ እገጂ በጉልበት መመካት ለማንም አይበጅ ሰናክሬም ቢነሳ በሕዝቅያስ ላይ የደረሰበትን አልሰማህም ወይ ጎልያድ በኃይሉ ዳዊትን ቢንቀው አዋረደው እንጂ ኃይሉ ምን ጠቀመው አንደ ዳታገና እንደ አቤሮን አይሆንም በግድ ተመርቦ ነው እንጂ ለክብር በአምላክ ፈቃድ አዝ ክህነትን ለአሮን ሕግንም ለሙሴ ከሰው ሁሉ መርጠው ሰጧቸው ሥላሴ አዝ ለእኛ ብሎዘማሪት ማርታ ቅኝት ለእኛ ብሎ ተገገላታ የሁላችን ጌታ አዳም ቅጠል በልቶ ባመጥው በሽታ አምላክ ዋለ ቀራንዮ ለብሶ ከለሜዳ አዳም ሕግ አፍርሶ በጎተተው እዳ ለመስቀሉ ተሰለፈ እየተገረፈ በአፅ ሊፈውሰው በእአፅ ላይ አረፈ በመስቀል ላይ የዋለውን እናመስግነው በአፅ የሞተውን በአፅ አዳነው ጋ ምንም በደል ሳይኖርበት የዓለም መድኃኒት ፍዳን ተቀበለ ለሰው ልጆች ድኅነት በመሬት ላይ ተንገላታ እሩሀሩሁ ጌታ አዳም ህግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ ለእኛ ብሎ ተገገላታ የሁላችን ጌታ አዳም ሀግ አፍርሶ ባመጣው በሽታ አዳም ሕግ አፍርሶ በጎተተው እዳ አምላካችን ዘማሪት ማርታ ቅኝት አምላካችን ቅዱስ ነሀ ፈጣሪያችን ብሩክ ነሀ የዘለዓለም አምላክ ነሀ አዝ የአዳም ልጅ ከትቢያጋ ወደነበረበት መልሶን ከአፈር እንዲሆን ከመሬት በተናገርከው ቃል ባዘዝከው መሠረት እንደ ጐርፍ መጥተህ ትወስዳለህ ድገገት አዝ ከሀልም የረዘመ ሀይወት የለንም ማለዳ እንደሚበቅል እንደ ጧት አረም ጠውልጎ እንደሚደርቅ እንደዚሀ ዓለም አዝ ሀይወትህ ናትና እንደ ጠዋት ጤዛ እረግፎ ለሚቀር ውበትና ለዛ አባክህ የሰው ልጅ ኃጢአትን አታብዛ አዝ ዕድሜያችን ሰባ ዓመት ቢበዛ ሰማንያ በመከራ ያልቃል እሱም በዓለም ዙሪያ አኛም አናልፋለን በጭራሽ ሳገሰራ በራስ ተሸክመን የኃጢአትን አዝምራ አዝ የመከራ ዓመታት አሳልፈናል ፍርድሀን በመፈራት ተሸብረናል አባክህ ጌታ ሆይ በችሮታህ ሥራ ለአገልጋዮችህ አምላክ ሆይ እራራ አዝ ነፍሴ ሆይ ዘማሪት ማርታ ቅኝት ነፍሴ ሆይጋ እግዚአብሔርን በቅን አገልግይ እግዚአብሔርን በቅን አገልግይ የተቀበለው በቀራንዮ ያን ሁሉ መከራ በመስቀሉ ላይ ለአንቺ ሲል ነውና ነፍሴ ሆይ አዝ ተዘጋጅተሽ ኑሪ ሁልጊዜ በነገ በዛሬ እንዳትታለይ እንዳትታለይ ነፍሴ ሆይ አዝ በንስሀ ጥምቀት ታጠቢና ክቡር ደሙን ጠጪ ሥጋውንም ብዬ ሥጋውንም ብዩ ነፍሴ ሆይ አዝ ዘለዓለም በደስታ እንድትኖሪ ከዘለዓለም ቤትሽ መንግስተ ሰማይ መንግስተ ሰማይ ነፍሴ ሆይ አዝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ኪዳነ ምሀረት እናቴዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ኪዳነ ምሀረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የተገለጠው ብርሃን ከምሥራቅ የተወለደው በፍቅር ሰንሰለት አስሮ ዓለምን ሁሉ አዳነውጋ ኪዳነ ምሀረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር እናት ነሽና አስታርቂኝ እኔን ከልጅሽ የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ በረሃውን ባሰብኩት ጊዜ የግብጹን የአሸዋ ግለት አንቺ ትንሽ ብላቴና እረ እንዴት ቻልሽው በእውነትጋ ኪዳነ ምሀረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ ዝም ብዬ ይደገቀኛል የአምላክን ሥራ ሳስበው ምክንያት አንቺን አድርጎ ይሀገን ዓለም አዳነው ኪዳነ ምሀረት እናቴ አማልጂኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የፍቅር እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ የሰላም እናት ነሽና አማልጅኝ እኔን ከልጅሽ ለመዳኑ ሀይወትዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ለመዳኑ ሀይወት ለጽድቁ ጠርቼህሀ ከዓለም ለይቼ በፍቅሬ መርቼሀ በረከትና ፍቅር ሰላጫን ወርውረሀ ልጄ የምወድሀ አባክሀ ወዱት ነሀ ይልሀል እግዚአብሔር አእባክሀ ወዱት ነሀ ከዓለም ጉያ ውስጥ ሽብር ከተሞላው ከስገጥቅ አለት ውስጥ ጐድጓዳ ከሆነው የአራዊቱ ግርማ የአገበሶቹ ግሳት የዘገዶው ትርምስምስ የእባቦቹ ፉጨት የጭለማው ክብደት የፍጥረት ማዛጋት አንዲሀ ያለው ስፍራ ተወርውረሀ ነው ወይ ቀናት ተቆጠሩ አይኖችሀን ሳላይ ከቅዳሴው የወጣ ምስጋና ስቀበል ጐላ ያለው ድምፅህ ተሰውሮብኛል በቅድስቱ በኩል በምትቆምበት በቅዳሴ ጊዜ ዓይኖቼ ስላጡህ ፈልገው ፈልገው ይዞኛል ትካዜ ልጄ ምን በደልኩህ ምን አጐደልኩብሀ ትተኸኝ የሄድከው እንደዚያ ስወድሀ ዘወትር ፊትሀን ሳየው ደስ እያለኝ ደስታዬን በሀዘን ምነው ለወጥክብኝ ኦ ጌታ ሆይ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ ምድር አለቀሰች እያለች ዋይ ዋይ ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ ኮረብቶች ደገግጠው መድረሻ ጠፋቸው ከዋክብትም ፈርተው ጨለማ ዋጠቸው እጅግ አይደገቅም ወይ ጌታ መሰቀሉ የጌቶቹ ጌታ ችንካር ላይ መዋሉ ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ ሰማይና ምድርን በፈጠረበት ጨለማና ብርሃን ባደረገበት ችንካር ተከሉበት መቱት በሀብረት ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ ድንግል አለቀሰች እንባዋ ፈሰሰ ስደተኛ ልጂ መከራ ቀመሰ ህማሙን ሳስበው አለቅሳለሁኝ የስቃዩን ነገር አስባለሁኝ ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ እንባዬን ጠራርጐ ረሀቤን ተካፍሎ ሞተልኝ ጌታዬ ስለሞቴ ብሎ እኔ ልሙትልህ ሲለኝ ሰማሁት አንዲሀ የወደደኝ ምን አረኩለት ኦ ጌታ ሆይ ተሰቀልክ ሆይ ስራህ ብዙዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም ሥራህ ብዙ ቸርነትህ ፍቅርህ ብዙ የኔ ጌታ ሥራሀ ብዙ አዝ አዕዋፉ አናብርቱ ተሰብስበው በማለዳ ከእገቅልፋቸው ተቀስቅሰው ይጮኻሉ ወደሰማይ ያዜማሉ ሥራሀ ብዙ የእኛ ጌታ ተመስገን ሊሉ አዝ የፍጥረትህ ምስጋናቸው ወደ ሰማይ እየወጣ በረከትን ፍቅርን ስቦ እያመጣ ስንባረክ በቸርነት ስገጐበኝ ሥራሀ ብዙ መድኃኔዓለም አላለሁኝ አዝ ምሥጋና አለህ መድኃኔአለም ከደምነፍስ ከግዑዛን ፍጥረታትህ ምሥጋና አለህ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አምላክ ልዩ ሲሉሀ አዝ በብርሃን ጸዳል ቅኝት በብርሃን ፀዳል ተከባ እመቤቴ በደመና ዙፋገ ተቀምጣ ከፌቴ የጽጌውገ ዜማ ስንዘምር በደስታ በምስጋናሽ መጠን ሲሰማኝ አርካታ ሲሰማኝ እርካታ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ አንባዬ ሲቀዳ ናፍቆትሽ መስጦኝ ከደስታ በላይ አንቺን ስላየሁኝ ምኞቴ ተሳክቶ ፊትሽን አይቼው የሌሊቱ ሀልሜ የቀን ምኞቴ ነው የቀን ምኞቴ ነው አዝ እሩሀሩህሀ ነሽና ይሀ ሀልጫ ተሳክቶ አመስግፔሽ ድንግል ህሊናዬ ረክቶ ልጅሽ ልሁን ድገግል ከስርሽ አልጥፋ አንቺን በማመስገን ሀሊናዬ ይትጋ ሀሊናዬ ይትጋ አዝ ልጅሽ ልሁን ድገግል ከስርሽ አልጥፋ አንቺን በማመስገን ሀሊናዬ ይርካ የምስጋናሽ ብዕር ብራናሽ ብሆንም ስምሽ ይጻፍልኝ በልዩ ሀብር በልዩ ሀብር አዝ የአብ ቃል አክብሮሽጠማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት የአብ ቃል አክብሮሽ እናት ያደረገሽ እግዚአብሔር በቃሉ ፍፁም ያከበረሽ የምንገምመካብሽ መሰላል አንቺ ነሽ ቅድስና ላገቺ ጽድቅም ላንቺ ሆኖ ዓለም የፈጠረ ባንቺ ተወስኖ የገነት ፍሬ ነሽ ሀይወት ያፈራሽ አገቺን ለመረጠ አንቺን ላነጻሽ ምስጋና ይድረሰው ለቸሩ አምላክሽ አዳም የኖረብሽ የኤዶም ገነት ነሽ የኤፌሶን ወንዝ ወርቅ የሚፈልቅብሽ የግዮን ማዕበል ኢትዮጵያን የከበብሽ ዮርዳኖስ ሆነሽ አሀዛብገ ፈወስሽ በልጁ ቃልነት አብም አከበረሽ አዝ መጮመዓዛሽን ወዶ ወልድ ዋሕድ ዋጀሽ አብም በሰማያት በኅሊናው ጻፈሽ መንፈስ ቅዱስ መጥቶ አንቺን አከበረሽ አጮካብሻለሁ አሙቤቴ ስልሽ ወልድ መወውደዱ ከአንቺ መወለዱን ኀጹህ ሆኖ አግኝቶት ቅዱሱን ሥጋሽን ለቃሉ ማደሪያ ጽላትና ታቦት በብሩህ ደመና ተመስለሽለት ከሥጋሽ ተከፈሎ ከደምሽ ደም ወስዶ ከነፍስሽም ነፍስ ፍጹም ተዋሕዶ ፍጹም ተዋሕዶ እስራኤል ሠለቸው ቅኝት እስራኤል ሰለቸው የሰማዩ ምና ዓለም አምሮት ሄደ ጸጋውን ተወና የእግዚአብሔር ስጦታ ኅብስቱ ሰልችቶች ዓለም አምሮት ሄደ ከተወው ባርነት ዘማሪ ይልማ ኃይሉ የፈርዖን ጅራፍ አልታየው አለ የዓለም አምሮቱን ውርደቱን ከለለ ግብፅ ልሂድ ብሎ አመጸ በእግዚአብሔር መድረሱ አልገባውም ከከነዓን ሀገር የኪዳኑ ታቦት የሙሴ ገጽታ ዓለም ስላማረው አደረገው ተርታ የአምላክን ካህናት የአሮንን ሥርዓት በዓለም ለወጠው ትልቁን አምኃ አዝ የኅብረቱን ጉዞ በፍቅር የሄደው የማኅሌት ደስታ እስራኤል ታከተው የእግዚአብሔርን ድንኳን ደመና ያጀባት የኪዳኑን አርማ በበረሃ ተዋት ዛሬም ይሄ ትውልድ እስራኤልን ሆኗል ቤተክርስቲያኑን አምላኩን እረስቷል ግብጽና ባቢሎን አጓጉተው ወስደውት ወርቁን ከእጁ ጣለ መዳብ አስጎምጅቶት ተስፋ አለኝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ተስፋ አለኝ በአምላኬ ተስፋ አለኝ በእግዚአብሔር ምናምገቴ ሆጌ በዚህች ምድር ብኖር ተስፋ አለኝ በእግዚአብሔር ጥበብ የተሞሉ ታላላቅ ኃይለኞች ሥልጣን የጨበጡ የምድር ብርቱዎች ስላልተመረጡ በሀብታቸው ብዛት ተስፋ አለኝ ለጽድቁ ለሰማያዊው ቤት የአምላክ ዓይን ልዩ ነው አያዳላም ለሰው ፍቅሩ ለፍጥረቱ ምገጊዜም እኩል ነው ፀሐይን ለፍጥረት ያወጣል በአኩል ጻድቅና ኃጥእ ክፉ ሰው ነው ሳይል በኃጢአት ብወድቅም ሕይወቴ ቢጐድፍ በንስሓ ዳንኩኝ እኔ ሳልቀሰፍ አምላክ ቸርነቱ ምሀረቱ አድኖኝ አዲሲቷን ምድር እናፍቃለሁኝ ያለፈው በደሌ ተደምስሷልና ወደፊት ለፍቅሩ ለጽድቅ ሥራ ልቅና በዓለም ከሚኖሩ ባለተስፋ ሁነው ሰላም ያገኛሉ ክርስቶስን መርጠው ማነው አርሱርዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ማነው እርሱ ማነው አርሱ ምድርን የሠራ በኃያል ቃሉ ማነው እርሱ ሕይወት የሰጠ ለፍጥረት ሁሉ ማነው አርሱ የባህርን ሞገድ የሚገስጸው ማነው አርሱ የኃይላት ጌታ ጌታቸን ማነው ማነው አርሱ ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው እርሱ ማነው እርሱ ከፈሳሶች ውስጥ ወንዙን የሚያፈስ ማነው እርሱ ምድርን ልምላጫ ፍጹም የሚያለብስ ማነው እርሱ ጥቃቅን ነፍሳት የሚመግበው ማነው እርሱ የሚመሰገን ጌታችን ማነው ማነው አርሱ ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው እርሱ ማነው እርሱ የሰማይ መብረቅ የሚያገጐዳጉድ ማነው አርሱ በፍትሕ በእውነት ለጽድቅ የሚፈርድ ማነው እርሱ አምሳያ ለርሱ የሌለው ጌታ ማነው እርሱ እግዚአብሔር ስሙ የሁሉ አለኝታ ማነው አርሱ ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው እርሱ ማነው እርሱ ስብራትህገ የሚጠግነው ማነው እርሱ ትገንሽነትሀህገ የማይጸየፍ ማነው እርሱ አድሎን የማያውቅ ለሰዎች ፌት ማነው እርሱ ለሁሉ የሚሰጥ የጽድቅ ሀይወት ማነው አርሱ ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው እርሱ ማነው እርሱ አውነትና ምሀረት የከበቡት ማነው አርሱ ለሕዝብ የሚሰጥ ልዩ ሕይወት ማነው እርሱ የሚፈሩትን የሚያከብራቸው ማነው እርሱ የአማልክት አምላክ ስሙ ቅዱስ ነው ማነው አርሱ ከጥልቀት በታች ከምጥቀት በላይ ማነው ጌታችን ሁሉንም የሚያይ ማነው እርሱ ማነው እርሱ የሰማይ መብረቅ የሚያገጐዳጉድ ማነው አርሱ በፍትሕ በእውነት ለጽድቅ የሚፈርድ ማነው እርሱ አምሳያ ለርሱ የሌለው ጌታ ማነው እርሱ እግዚአብሔር ስሙ የሁሉ አለኝታ ኢትዮጵየ ሆይዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግፒ አመስግኘ ከሕዝብሽ ጋር እልል በይ እልል በይ እልል በይ አዝ አጆችሽን በበረከት ስለሞላ ስለሞላ ስላዳነሽ በጭንቅ ቀን ከሞት ጥላ ከሞት ጥላ አግዚአብሔር ብርሃንሽ ስለሆነ ስለሆነ ከአስፈሪው ቀን ልጆችሽን ስላዳነ ስላዳነ ኢትዮጵያ ሆይ እግዚአብሔርን አመስግፒ አመስግኘ በሽብሸባ ጋር እልል በይ አልል በይ እልል በይ በሽብሸባ ለአምላክሽ ዘምሪለት ዘምሪለት ከብራትሽን ይጠግናል በምሀረት በምሀረት ለሕዝብሽም እግዚአብሔር ኃይላቸው ነው ኃይላቸው ነው በስቃይ የጎበኘሀ መመኪያቸው መመኪያቸው አዝ ሕዝብሀን ባርክ ለዘላለም ጠብቃቸው ጠብቃቸው በጽድቅሀም ከፍ አድርጋቸው አድርጋቸው የምሥጋና ነጎድጓዱ ከአፍሽ ይውጣ ከአፍሽ ይውጣ ድሮም ቢሆን እግዚአብሔር ነው ያገቺ ዕጣ ያንቺ ዕጣ አዝ ከወገኔ ጋራ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ከወገኔ ጋራ አዘምራለሁኝ በደስታ በሀሴት ስሙን እጠራለሁኝ ምግብና መጠጤ አምላኬ ነውና ሌሊት አቀርባለሁ ለጌታ ምስጋና ሀዝቡ ተሰብስቦ በቤተ ክርስቲያን ሲዘምር ደስ ይላል በአገድነት ሆነን በረከት የሞላው ዝማሬ ይገርማል ከእጣኑ ጋራ ወደ ላይ ይወጣል አዝ ቀሳውስቱ ሌሊት ማኅሌት ሲያቀርቡ ከመላእክቱ ጋር ወረብ ሲወርቡ ብርሃኑን ለብሰን በደስታ ስገዘምር ትዝታው ልዩ ነው ሀሊና ሲሰውር አዝ ራዕይ ነውና ኑና ተመልከቱ ሰዎች ሲዘምሩ እገንደመላእክቱ የፅጌው ዝማሬ የትንሣኤው ደስታ ልዩ ዝማሬ ነው አእገዳይመስለገ ተርታ የፅጌው ማኅሌት የትንሣኤው ደስታ ልዩ ዝማሬ ነው አእገዳይመስለገ ተርታ አዝ ራዕይ ነውና ኑና ተመልከቱ ሰዎች ሲዘምሩ አንገደመላእክቱ የፅጌው ማኅሌት የትገሣኤው ደስታ ልዩ ዝማሬ ነው አእገዳይመስለን ተርታ የፅጌው ማኅሌት የትገሣኤው ደስታ ልዩ ዝማሬ ነው አእገዳይመስለን ተርታ አዝ በየገዳማቱ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት በየገዳማቱ በየበረሀው ውስጥ ስለተሰደዱት ፍቅርሀን በመምረጥ የዓለም ውዳቂ ምናምገቴ ሆነው ስለፍቅርሀ ሲሉ ክብራቸውን ትተው እግዚአብሔር ሆይ ማረን የአለም ውዳቂ ጉድፍ በተባሉት በምድር እየኖሩ በጽድቅ ሀይወት ባሉት ዓለምና አምሮቷገ ትተው በመነኑት ኢየሱስ ሆይ ማረገ እግዚአብሔር ሆይ ማረገ አዝ ሀያዋን በሆኑት እስከዘለአለም ከኢየሱስ ጋራ ሞተው በመስቀል ዓለም ዓለም የናቃቸው እነርሱም በናቁት አምላክ አራራልን አትጨክን በእውነት አዝ በርጠጫዎስ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት በርጠሜዎስ ነኝ አይነ ስውር ምስኪን ከሩቅ የሰማሁት የጌታዬ ድምፁን ከብዙ ሁካታ ጉርምርምታ ምሀል የክርስቶስ ድምጹ በግልጽ ይሰማኛል የልቦናዬ አይን ፈጽሞ ታውሯል ዓይኔን ፈውስልኝ በርጠሜዎስ ይላል አብዝቼ እጮኻለሁ ጌታ ማረኝ ብዬ በውስጤ እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ አንተገ አይሰማሀም ይሉኛል ብዙዎች በኃጢአት ሰገሰለት ታስረሀል እግር ከወርች ስለዚሀ አትልፋ ሲኦልን ጠብቃት አንደዚሀ ቢሉኝም ጮኻለሁ ሳልታክት አዝ የከበበውገ ሰው ገለል በሉ እያለ በደሌን በደሙ ዋጋ እየከፈለ ስለእኔ የሞተው ኢየሱስ ይመጣል የልቦናዬን አይን ገልጦ ያሳየኛል አብዝቼ እጮኻለሁ ጌታ ማረኝ ብዬ በግልጽ እየታየኝ ሲምረኝ ጌታዬ በውስጤ በደልስ ህይወቴ ዝላለች በአምላኬ ቸርነት ሀይወት ካላገኘች አዝ በአጸ መስቀሉ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት በአጸ መስቀሉ የተከፈለልኝ የኢየሱስ ፍቅር ምንኛ ማረከኝ ከፍቅርም በላይ ሆነና መሰጠኝ ከመስቀል ስር ሆፔ ፊቱን እያየሁኝ ዓለምን በፍቅሩ ያሸነፈ ጌታ የጸብን ማዕበል በፍቅሩ እየገታ ሀይወቴን ፀጥ አርጐ ይምራኝ በምልአቱ አኔ ምን አለፋኝ አልደክምም በከንቱ ደሙ ከወዙ ጋር ተዋሀዶ ሲወርድ በእኔ በደል ጌታዬ ቀረበልኝ ለፍርድ ኃጢአቴን በጫንቃው ተሸክሞልኛል በደሌን ደምስሶ ገጹሀ አድርጐኛል የቀራገዮ ግፍ በአንተ ላይ የሆነው ሰይጣንን ጠርቆ ከመገገድ አወጣው እሾህ አሜኬላው ተደምስሶልናል የግጹሁ በግ ደም አዳምን ታድጓል ይሀንን ሥጋዬን ብሉ ይላችኋል ይሀንን ደሜንም ጠጡ ይላችኋል ከመስቀል ስር ሆነን ደሙን እገቀበል ሥጋውን እንብላ ሰዎች ቸል አንበል ደም ግባት የለውም ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ደም ግባት የለውም ስለ አኛ ተገርፏል ይሀንን ህማሙን ማን ሰውኮ አምኗል በአውነት ደዌያችንን እርሱ ተቀበለ አርቃኑን ተሰቅሎ ቀራገዮ ዋለ ተቅበዝብዘን ነበር ነፍሳቸንን ቆዝማ አንጠፋ ነበረ በሲኦል ጨለማ ሁሉም አዘንብሎ ለጥፋት ሲቃረብ አወጣን እየሱስ ከዲያብሎስ መረብ ተጨነቀ ጌታ ተሰቃየ ጌታ በመስቀል ሞት ሞትን ጠላትን ሊረታ አንደሜታረድ በግ በሸላቾቹ ፊት ዝምታን መረጠ እገዲያ ሲያገገላቱት አዝ አፉን አልከፈተም ሲሰድቡት ሲከሱት ሀሞትና ከርቤ ቀላቅለው ሲያጠጡት ዓለም ጭካኔዋን ብታፈራርቀው ከይቅርታ ሌላ አለመለሰላትም ደዌ ማይስማማው በሥጋው ታመመ የዓለምን ጠቢባን በዚህ አስገረሙ ሞቱ ግርፋቱ ሲያስቡት ይደገቃል ዓለም የፈጠረው በፍጡራን ታስሯል አዝ ምን አይነት መውደድ ነው ምን አይነት ትዕግሥት ሰውን ያፈቀረው የፍጥረት አባት ምን አይነት ርጎራፄ ምን አይነት ይቅርታ በመስቀል ተሰዋ የፍጥረታት ጌታ በመስቀል ተሰዋ በፍጥረታት ፋገታ አዝ ነፍሴ ሆይ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን ባርኪ አጥገቶቼም ሁሉ የተቀደሰ ስሙን በደስታ ዘምሪ በአዲስ ምሥጋና ጸጥታና ሠላም አድሎሻልና መሠገቆውን አንሺ ቅኔ ተቀፒለት ለውጦሻልና በደስታ ዘይት አዝ ሀሴትን አድርጊ ነፍሴ በእግዚአብሔር ይሰጥሻልና በክብር ላይ ክብር ደሴቶች ሲያወሩ በደስታ መገፈስ እየተወያዩ ስለ ስሉስ ቅዱስ አዝ ሰማያት ሲያወሩ ጽድቅን ሲወያዩ ሲጠራው አድምጪ ቀላዩን ቀላዩ ደመናው ጭጋጉ በዙሪያው ከበውት ቅኔ ያቀርባሉ ለፍጥረታት አባት አዝ መብረቅ ይሰማል ሰማዩን ሰንጥቆ ምሥጋናውን ሊያቀርብ ጊዜውን ጠብቆ በፊቱ ይነዳል እሳትም በግርማው ምድር ተናወጠች ነጐድጓዱን ሰምታ አዝ ክበር ተመስገን ጌታችን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት እ ክበር ተመስገን ጌታችን ክበር ተመስገን ጌታችን ለዚህ ያደረስከን ለጋሽ ጌታ ነው የተረፈው ብሉ ጠጡ ሲል ስስት የለው ሥጋውገ ቆርሱ ሲያበላንገ ፍቅሩን አወቅነው ጠዕሙን እ ክበር ተመስገን ጌታችን ይሰጣል አሉኝ ሳይታክት ለሚጠይቀው በእውነት ይለምገሀል መላው ሀገር ሰው ከሰው ተርታ እንዲቆጠር ኽ ወዳጅ ዘመዴ ምነው ለደህ ፍርዱ ተጣሓመመ ሀብታም በእጥፍ ተጠቀ ምንም አልቀረው መመከቻ በእጁ የሞላው እገባ ብቻ ኽ ወዳጅ ዘመዴ ምነው ጌታ ተሰቅሎ በአደባባይ ማገ ሊዳኘን ነው አወይ አወይ ዓለም የዳኘው በአውነት አገዴት አቻኩለው ሰቀሉት ኽ ወዳጅ ዘመዴ ምነው ነውሬን አጥርቼ እንድነግስ መስታወት ገዛሁ የሚያድስ ትኩር ብዬ ሳየው ገጹን ያሳየኝ ጀመር ሰውነቴን ኽ ወዳጅ ዘመዴ ምነው ወዳጅ ዘመዴ ምነው መዋደዱገስ ምገ ነካው መፋቀሩንስ ምን ነካው ይሉኝታውገስ ምገ ነካው እ ወዳጅ ዘመሞዴ ምነው ውለታው ብዙ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ኽ ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር አመስጋኝማ ቢኖር ኽ ክበር ተመስገን ተመስገን ክበር ተመስገን ተመስገን ጨለማን ወስዶ ብርሃን ኽ ክበር ተመስገን ተመስገን ሰለሞን ነግሶ ጠቢቡ ሰው ይሀገገን ዓለም እገዴት ናቀው ቢከብር ቢያጌጥ ከሰው በላይ ዙፋኑን ጠለው ከጭቃ ላይ ኽ ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር አቀና ነበር በንጉስ ሞትገ ሳላየው ሲያዳርስ ሞገደኛ ነው ደፋር ዳኛ ሁሉን አረገው መገገደኛ ኽ ተመስገገልገ የእኛ ጌታ ቆላ ወርጄ ጥጥ ልዘራ አላበቅል አለኝ አላፈራ የኋላ ልብሴን ይዞልኛል አፈራለው ይለኛል ኽ ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር አስተዋይማ ቢኖር ውለታው ብዙ የእግዚአብሔር መርማሪ ሰውስ ቢገኝ ኽ ተመስገንልገ ተመስገን እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ኽ እጅግ ብዙ ነው ቸርነቱ እጅግ ጥልቅ ነው ቸርነቱ ጌታ ስጦታው ማስደሰቱ ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት ለሚታምኑት በሀይማኖት ሽኽ ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት ወይዛዝርት ሁሉ በጐዳና ይሯሯጣሉ ያለ ጤና የልኪገዳ ቤት ተበራክቷል ስጋ በይፋ ይሸመታል ኽ እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ ሻጭ ቢቸግራት ቢርባት ስጋዋን ሸጠች ያለእፍረት ገዢው ይገርማል ቅምጥሉ አሀቱን ይበላል ለአመሉ ሽ ለፓሽ አምላክ ነው አያልቅበት አስነሱት አሉ ደሀውን ዓለምን ጠልቶ ቢመንን አገድ ከስገዝር መሬቱን ይነሱት ይሆን እርስቱን ሽ እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ አፍረት የሚሏት የሰው ንዋይ ተለወጠች ወይ በአባይ ሚዛን ሰውን ቢገቀው ቢያፍር ተደፈረ ወይ እግዚአብሔር ሽ ለፓሽ አምላክ ነው አያልቅበት መግረፊያው ብዙ የእግዚአብሔር ምንም ከፍታ ብንኖር ጤናው በእጁ ነው አርጩሜው ግፈኛን አስሮ መግረፊያው ሽ እጅግ ድንቅ ነው ቸርነቱ ብቻዬን ሆፔ ሳስበው አስደነገጠኝ የወጪው እያጣቀሰ ግፍ የጠራው ያባራ አይመስልም ከነአካቴው ሽ ለፓሽ አምላክ ነው አያልቅበት አፉ እስኪቀደድ የጐረሰው አይጠረቃም ወይ ወየው ወየው ትርጉም ለሌለው ለዚህ ዓለም ለማይኖርበት እንዲሀ መድከም ሽ ለጋሽ አምላክ ነው አያልቅበት አቤቱ አገማልዳለን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ በአንድነት ጸንተን እንኖር ዘገድ አቤቱ እንማልዳለን በሀይማኖት ተግተን እገቆም ዘንድ አቤቱ እንጸልያለን በመከራ ትዕግስት ፍፃጫ እገዲሰጠን ከቅዱሳን ጋራ በገነት ያኑረን እርሱን ደስ ካሰኙ ከቅዱሳን ጋራ በቅን አገልግሎት ምግባር እንድንሰራ አቤቱ እንማልዳለገ አዝ ስለ ዲያቆናቱ ስለ ቀሳውስቱ አገጸልያለን ስለ ጳጳሳቱ ያለነውር ሆነው ፍጹም ንጽህና ምግባር እንዲደረጅ እምነት እገዲጸና አቤቱ እንማልዳለን አዝ ኢትዮጵያን ጠብቃት ከረሀብ ጦርነት ገበሬውም እንዲያርስ በብዙ በረከት እረዳት የሚጦር ድጋፍ ለሌላቸው አንማልዳለገ ባልቴት ሽማግሌው አቤቱ እንማልዳለገ አዝ የዕለት ምግባችንን አምላክ እገዲሰጠን ስለረሀብተኞች እንጠራሀለን በግፍ ለታሰሩ ለሚያዝኑ ምስኪናን ዘዉትር ሳንታክት እኀማልድሀለን አቤቱ እገጸልያለን አዝ ስለተሰደዱ በባህር በረሀ ከማይገኝበት ምግብና ውሣ በምርኮ በስቃይ ለሚገገላቱቱ አንማልድሀለን አምላክ ሆይ በብርቱ አቤቱ እገጸልያለገ አዝ ስለ ድውያኑ ለታመሙ ሰዎች ቤተክርስቲያንም ትማልድሃለች ስለ ዝናብና ስለ ውሃ ሙላት በልክ እንዲያደርገው ገፋሱን በአውነት አቤቱ እንማልዳለን አዝ የሚጠብቀኝ አይተኛም ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት የሚጠብቀኝ አይተኛም አያንቀላፋም ቤት ባይኖረኝም አደጅ ባድርም ቀንና ሌሊት ከእኔ አይርቅም ድምጸ አራዊት የሌሊት ግርማ ወደእኔ አይቀርቡም ድምጽ ሲሰማ አዝ መሰናከልን ለእግሮቼ አይሰጥም ይሰውረኛል በቀኙ ሰላም ፀሀይም በቀን አይተኩሰኝም የአጋንንትም ኃይል አያስፈራኝም አዝ ነፍሴን ጠበቃት ከጠላት ወጥመድ ጌታዬ መራኝ በጽድቅ መገገድ መውጣት መግባቴን እየጠበቀ ለዚሀ አበቃኝ እርሱ ባወቀ አዝ የሰማዩን ጠል እታገሳለሁ ሰው ከጩከነ ምን እሆናለሁ ሌሊት በድብቅ ለሚጐበኙኝ ለጻድቃኑ ግን አምላክ ይስጥልኝ አዝ እንቅልፌን ባርከ የሰጠኝ ጌታ በዓለም ሀሣብ ሳልገገላታ የዕለት ምግቤንም ላልነሳኝ ፍፁም ምሥጋና ላቅርብ እስከ ዘለአለም አዝ ተወዳጅ ልጅሽንዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ተወዳጅ ልጅሽን ሀማሙን ስታይ ማሰብ ይሳነኛል የአንቺን ስቃይ በአሾህ አክሊል ጉንጉን የቆሰለ ራሱን በብዙ ግርፋት የታጮመ አካሉን የታመመ አካሉን በእጸ መስቀሉ የወረደ ደሙ የቀራገዮ ግፍ እጅግ ማስገረሙ ደጉ ልጅሽ ታስሮ የፍጥኝ ሲሰቃይ ተሰክቶ ቀረ አይገሽ ወደ ሰማይ አይገሽ ወደ ሰማይ ስለ መሰቀሉ አይሁድ ሲደሰቱ ሲስቁ ሲያሾፉ ቁማር ሲጫወቱ ሲዘባበቱበት አይንሽ በማየቱ ሀሊናሽ ተገርፏል በሀዘን በብርቱ በሀዘን በብርቱ ብላቴናይቱ የዳዊት ልጅ ማርያም ስለደረሰብሽ ቢነገር አያልቅም ተጠማሁ ቢላቸው ማፃፃ አስጎነጩት መርገም አስወግዶ ቢሰጣቸው ሀይወት ቢሰጣቸው ሀይወት ለመጠጡ እንዲሆን ማፃፃ ከሀሞት ሰፍነግም ጨምረው በዘገግ አስጎነጩት ዳዊት በትንቢቱ እንደተነበየው በምግቤ መራራን ጨመሩ እገዳለው ጨመሩ አገዳለው ይፄ ሁሉ ሲሆን ድገግል ተመልክታ መጽናናት ተሳናት በሀዘን ተነክታ ኤሎሄ ኤሎሄ ጌታ ባለም ጊዜ እጅግ ኃያል ነበር የማርያም ትካዜ የማርያም ትካዜ አዝ ያድነናል ብለው ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ነገር ግን ያመነው ያድነናን ብለው ጸገተው ተሰለፉ ለሀይማኖታቸው ሦስቱ ወጣቶችን ከእሳት ያወጣቸው ሀይማኖት ነው እንጂ ሌላ ምገ ሊሆገ ነው ናቡከደነፆር በዱራ ጫዳ ላይ ጣኦቱን አቁሟል እገድገሰግድ እገድናይ አዝ አንግቢልታ ሲነፋ መለከት ሲሰማ በአገድነት እገዲሰግድ ሰው ሁሉ ተስማማ ነገር ግን ትዕዛዙን የማይቀበለው ከሚነደው እሳት ይጨመራል ወዲያው አዝ ሰው ሁሉ ይገበርከክ ለወርቁ ለብሩ አምላክ ስለሆነ በአገድነት ያክብሩ ለግዙፉ ሐውልት ያልሰገደ ቢኖር ምሀረት ሳያገኝ ወደ እሳት ይወርወር አዝ ሲድራቅ ሚሳቅና አብድናጐም ሆነው ሳይሰግዱ በድፍረት ቆመው አየናቸው ግጉሱ ቢቆጠም አልተደናገጡም አሉ እገጂ በድፍረት ለጣኦት አገሰግድም አዝ በዚሀ አገመስልሀም አስፈላጊ አይደለም አምላካችን አለ ከእቶን የሚያድነን ከአጅሀህ ያድነናል ፍጹም እምነት አለን ባያድነን እገኪገ የእርሱ ፈቃድ ይሁን አዝ ናቡከደነጾር እጅግ ተናደደ አቶኑም ሰባት አጅ ከፍ ብሎ ነደደ ከእሳት ቢከቷቸው ገብርኤል ተላከ አሀዛብን በድገቅ እግዚአብሔር ማረከ አዝ በአሳት መካከል ሲመላለሱ አይቶ ንጉሱ አደነቀ ከሥፍራው ተነስቶ የአማልክትንም ልጅ አየዋለሁ አለ እግዚአብሔር ይምስገን በክብር ያየለ አዝ እግዚአብሔር ጽዮንን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት አግዚአብሔር ጽዮገን መርጧታል ለክብሩ ማደሪያው እንድትሆን መኖሪያ ሀገሩ አንዲህ ካደረገ ከወደደ እርሱ ምን ያደርጋል ማመጽ አምላክን መክሰሱ ይሀቺ ለዘላለም ማደሪያ ናትና መረጥኳት እያለ አምላክ እንደገና አርሶ አዛውንቱ ሲባረኩ እያየን አንዴት ማማለዷን ክብሯን ትክዳለህ አዝ ድሆችን አንጀራ ያጠግባል በአርሷ ምድርም ታበራለች በጸጋ ታድሳ የካሀናት ሞገስ የደኅንነት ልብስ በአመቤታችን ነው ሁሉ የሚታደስ አዝ ቅዱሳን በድንግል ደስተኛ ናቸው ድንቅ ስለሆነ የእግዚአብሔር ምርጫው የዳዊት ቀገዲል እየሱስ ክርስቶስ ከድንግል ተወልዶ ወገኑን ሊቀድስ አዝ ለዚህ ለኃጢአት ሀግዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ለዚሀ ለኃጢአት ሀግ ከተሰጠ ከህይወት መርገምን ከመረጠ ለሞት ከተሰጠ ከንቱ ኑሮ ማነው የሚያድነኝ ሞትን ሰብሮ አዝ ሥጋ በሥጋ ህግ ይስበኛል መንገፈስ በመንፈስ ሕግ ይጠራኛል ለየትኛው ጌታ ተገዝቼ የቱን እመርጣለሁ አገዱንገ ትቼ ኃጢአት እሰራና ይጨገቀኛል አምላኬ ሲለየኝ ይሰማኛል ጌታዬ ሲለየኝ ይሰማኛል አምላኬ ሲለየኝ ይሰማኛል አዝ በኃጢአት ለመኖር በዚህ ዓለም የአምላክን ትዕዛዝ በማጣሙም በስርቆት በዝሙት በስካር በዲያብሎስ ፍቃድ ስገኖር የኋላ የኋላ ውርደት ነው አምላክ በክንዶቹ ያልያዘው የጨለማ ጉዞ ምኑ ይጥማል አይን እያሳወረ ያዋርዳል አዝ መላዕክት ከሰማይ ያለቅሳሉ የእግዚአብሔር ቅዱሳን ያነባሉ በኃጢአት ተማርከን ስገወሰድ ሰይጣን ድል አግኝቶ ስገዋረድ አዝ ከዳዊት አብራክ ዘርን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ከዳዊት አብራክ ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ አዳም በሲኦል በቀረ በውርደት አገገቱን ቀብሮ ዝምታ በወረረን በወደቅን ማቅ ለብሰን ቸርነቱ በዝቶ ግን እመቤታችንን ሰጠን ፀሀይ ክርስቶስ ወጣ ከቤተልሔም ሀገር የእንጀራ ቤት ነችና የእኛ የፍቅር ባሀር ተበልቶ አይጠገብም የማሀፀንሽ ፍሬ ሀይወት ሆኖን በላነው የማሀፀንሽን ፍሬ አዝ ግርማዋ የሚያስፈራ የሙሴ ቤተ መቅደስ ተገናኙብሽ በሰላም ሰውና ሥሉስ ቅዱስ የወልድ መገበር ነሽና ደመና የከበበሽ የሥላሴ ሙሽራ እጹብ እጹብ ድገቅ ነሽ አዝ እንተ በህሊና ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም በአግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች አመቤታችን መገፈሳዊት ምክንያተ ድሀነት አንቺ በመሆንሽ የሲኦል ደጆችን ታንቀጠቅጫለሽ ባንቺ የተደረገው ይሄ ታላቅ ምሥጢር አድርጎታልና ሰይጣንን እገዲያፍር እንተ በህሊና እግዚአብሔር ተገብረት መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም ስለ ሰዎች ፍቅር ልቦናሽ ያስባል ዓለምን ለማዳን እጅሸ ይዘረጋል በሲኦል አገድ ሰው እገዳይቀር በስቃይ ለምህረት ይዘርጋ እጅሽ ወደ ሰማይ እንተ በሀሊና እግዚአብሔር ተገብረት መንፈሳዊት ይእቲ ማርያም የሲኦል እሳቱን ስቃዩን እያየሽ ለፍጥረታት ሁሉ ድንግል ሆይ ታዝኛለሽ በአይነ ምሀረቱ እገዲያየን ክርስቶስ ለምፒልን ማርያም ፍጥረት እንዲቀደስ አንተ በሀሊና እግዚአብሔር ተገብረት መገፈሳዊት ይእቲ ማርያም አንደሚነገረው በአበው አንደበት አኛም እገደምናይ ስንኖር በሀይወት ወላዲተ አምላክ እሩሀሩሀ ፍጥረት ናት ምሀረት የምትለምን ዘወትር ሳትታክት በእግዚአብሔር ሀሳብ የተሰራች እመቤታችን መገፈሳዊት አዝ ከንቱ ነኝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ከንቱ ነኝ የከንቱ ከንቱ ነኝ ዋስትና መከታ እግዚአብሔር ካልሆነኝ ተስፋ የሚሆነኝ ሀይወት የሚሰጠኝ እግዚብሔር ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ አምላኬ ብቻ ነው የሚያስተማምነኝ እኔ ገጉስ ነበርኩ በክብር ያጌጥኩኝ ሁሉን በምድር ላይ በጥበብ ፈፀምኩኝ የዚሀ ዓለም ደስታ ምንም አላዋጣኝ በመጨረሻው ቀን በሞት ተወሰድኩኝ አዝ ከፀሀይቱ በታች አዲስ ነገር የለም ሰዎች ይደክማሉ እስከ ዘለዓለም ጥበብን ፍለጋ ደክሜ ነበረ ሁሉም ከገቱ ሆኖ በመቃብር ቀረ አዝ ከእኔ አስቀድመው የከበሩ ሁሉ አፈር ተጭኗቸው ከመቃብር አሉ አብደትና እውቀት ሁሉን አወቅኳቸው ምንም ቋሚ የለም ሁሉም ከገቱ ናቸው አዝ ልቤን የሰጠሁት ተስፋ የጣልኩበት አልጨበጥ ብሎኝ አለሁኝ በጭገቀት የጥበብም ብዛት ለትካዜ ሰጠኝ አኔ በዚሀ ምድር እጅግ ጎስቋላ ነኝ አዝ ልቤንም ፈተንኩት በደስታ ብዛት የዚሀን ዓለም ለውጥ ጣዕሙን አቀመስኩት ሳቅም በልቤ ውስጥ ይፍለቀለቅ ነበር ሁሉም ከገቱ ሆነ ገብቶ ከመቃብር አዝ ሕማሙን ልናገር ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ሕማሙን ልናገር አንደበት ቢያጥረኝም አገደበት ቢያጥረኝም መቼም ምንም ቋገቋ ለዚህ አይገኝም ለዚህ አይገኝም ከረጅሙ በአጭር ከሰፊው በጠባብ ከሰፊው በጠባብ ስላደረገልኝ ስለ ጌታ ላስብ ስለ ጌታ ላስብ በጌቴ ሴማኔ በአትክልቱ ቦታ በአትክልቱ ቦታ ምድሪቱ ተሞልታ በታለቅ ፀጥታ በታለቅ ፀጥታ የአዳምን ልጅ ስቃይ በደሉን ሊሸከም በደሉን ሊሸከም ጌታችን አዘነ ተጨነቀ በጣም ተጨነቀ በጣም ሐዋርያት ደክመው ተኝተው ነበረ ተኝተው ነበረ ይሁዳ ከአይሁድ እንደተማከረ እንደተማከረ ጭፍሮች እየመራ ጌታውን ሊያስገድል ጌታውን ሊያስገድል የተሰራለትን ቸርነት ሳይቆጥር ቸርነት ሳይቆጥር ፋና እያበሩ ጭፍሮቹ ሲመጡ ጭፍሮቹ ሲመጡ ጌታን ሊያገገላቱት እንደዚያ ሲቆጡ እንደዚያ ሲቆጡ የአምላኩን ጠላቶች መገገድ እየመራ መገገድ እየመራ ይሁዳ ብቅ አለ ከቀያፋ ጋራ ከቀያፋ ጋራ ሕማሙን ልሷናገር ላቡ ከግንባሩ እንደውሃ ሲወርድ እገደውዛ ሲወርድ በታላቅ ይቅርታ ጌታችን ሲራመድ ጌታችን ሲራመድ ምስኪኖችን ሊያድን ድሆችን ሊታደግ ድሆችን ሊታደግ ኢየሱስ ቀረበ እንደሚታረድ በግ እገደሚታረድ በግ ይሁዳ ጉገጮቹገ ሳመው በክህደት ሳመው በክህደት የተማከረውን የማያውቅ መስሎት የማያውቅ መስሎት የአይሁድም ጭፍሮችም ያዙት ተናጠቁት ያዙት ተናጠቁት በታላቅ ጭካኔ በሰገሰለት መቱት በሰንሰለት መቱት ሕማሙን ልናገር በጴላጦስ ችሎት አቁመው ከሰሱት አቁመው ከሰሱት ግጹሁ ኢየሱስ ይሙት በቃ አሉት ይሙት በቃ አሉት አጆቹን ቸገክረው በጠንካራ ብረት በጠንካራ ብረት በአጸ መስቀሉ ቀራንዮ ዋለ ቀራንዮ ዋለ ወልደ እጓለ ህያው ተጠማሁ አያለ ተጠማሁ አያለ ሀሞትና ከርቤ ቀላቅለው አጠጡት ቀላቅለው አጠጡት እረ እንዴት ጨከኑ በምሬት ላይ ምሬት በምሬት ላይ ምሬት ሕማሙን ልሷናገር ሕማሙን ልናገር አገደበት ቢያጥረኝም መቼም ምንም ቋገቋ ለዚህ አይገኝም ከረጅሙ በአጭር ከሰፊው በጠባብ ስለከፈለልኝ ስለ ጌታ ላስብ ፍጥረታት ተጨገቀው በአይሁድ ክፋት በየተፈጥሯቸው እርቃኑን ሸፈኑት ጨረቃ ደም ሆነች ፀሀይም ጨለመች አልፋና ኦሜጋ ተሰቅሎ ስላየች ከዋክብት ረግፈው ምድር ተናወጠች መበርቅትም ቃዩ ተቆጣ ባሀሩ መለሳቸው እንጂ ስለ ግሩም ፍቅሩ ከወንበዴ ጋራ ከመሀል አድርገው ጌታን አገገላቱት በመስቀል ላይ ሰቅለው በቀኝ የነበረ ወንበዴው ለመነው በመንግስትህ ጌታ አስበኝ እያለው ሕማሙን ልሷናገር ከመስቀሉ በታች ዮሐገስን አየው አስከመስቀል ድረስ ስለተከተለው ታላቋን ስጦታ እናቱንም ሰጠው ተፈፀመ አለ ጌታ ነፍሱን ሰጠ ሞትንም ከሀዝቡ በፍፁም ቆረጠ ሕማሙን ልናገር አንደተለመደው ዲያቢሎስ ቀረበ ነፍሳትን ለመብላት እርሱ እንደተራበ ፍጡር ምስሎት ነበር በመስቀል ላይ ያለው በአራቱም ማዕዘን በገፋስ ወጠረው በሲኦል ወረደ በኃይሉ ብርሃን ማረከ ጌታችን የአዳም ልጆችን በሦስተኛውም ቀን ጌታችን ተነሳ ሞትን ድል ያረገው የይሁዳ አገበሳ በቃ ተወገደ የሰው ልጅ አበሳ በሦስተኛውም ቀን ጌታችን ተነሳ ሞትን ድል ያረገው የይሁዳ አገበሳ በቃ ተወገደ የሰው ልጅ አበሳ በሦስተኛውም ቀን ጌታችን ተነሳ ሞትን ድል ያረገው የይሁዳ አገበሳ በቃ ተወገደ የሰው ልጅ አበሳ አቤቱ ማረን ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት አቤቱ ማረን እንደበደላችን ጌታ አትክፈለን አቤቱ ማረን እግዚአብሔር አዳምን ስቃዩን አስቦ በታላቅ ቸርነት ወደ እርሱ ቀርቦ ሐዘገህ ጸባኦት ከጸባኦት ደርሷል አምላክህ ሊያድገህ እጆቹን ዘርግቷል አቤቱ ማረን አንደቸርነትሀ አምላክ ታደገን ዲያብሎስ በክፋት እንደተሰወረ በከይሲ እባብ ውስጥም እንደኖረ በሥጋ ብዕሲ አድሬ እመጣለሁ ከሲኦል እስራት እታደግሀለሁ አቤቱ ማረን እንደበደላችን ጌታ አትክፈለን አዳም በግዞት ውስጥ ተጥሎ በፍዳ ይከፍል ነበረ የውርደትን ዕዳ በእግረ አጋንንት ይጠቀጠቅ ነበር ከነ ልጅ ልጆቹ በጨለማ ሲኖር አቤቱ ማረን አንደቸርነትሀ ጌታ አስበን አቤቱ ማረን አንደበደላችን አታስብብን አቤቱ ማረን በደላችንን ጌታ ተውልን አቤቱ ማረን አንደበደላችን አታስብብን እንዴት አእግዲያጠፉችት ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት አንዱት አንዲያጠፉት ካሀናት መከሩ ያመነቱ ነበር ህዝብን እየፈሩ ሰይጣን በይሁዳ ገብቶ ነበርና አሳልፎ እንዲሰጥ ልቦናውም ጸና ከመቅደስ አዛኙች ከካሀናት ጋራ ስለ ጌታ መሞት ባንድ ላይ አወራ ካህናት በደስታ ይሁዳን አቀፉት አምላኩን እአገዲያሲዝ ሰላሳ ብር ሰጡት አዝ ሀዝብ በሌለበት በአሳቻ ሥፍራ ጌታን እገዲያሲዘው አደረገ ሴራ እረ እገዴት ጨከነ ይሁዳ አንጀትህ ጌታን ያስገደልከው እንደዚያ ሲወድህ አዝ በረከቱን ከእጅሀ ሥልጣኑን በራስሀ ሊሰጥህ አስቦ አየሱስ ሊያከብርሀ ሰማያዊ ሀብትን ሰማያዊ ጸጋ አድሎሉህ ነበረ አልፋና ኦሜጋ አዝ የቃኤል መስዋዕት የኤሳው ብኩርና ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል አንዲህ ያለ ጌታ ኽረ እንዴት ይከዳል አዝ የቃኤል መስዋዕት የኤሳው ብኩርና ጌታውን የሚሸጥ ከፍጡር ሆነና በሰላሳ ዲናር በሚጠፋው ብዕል አንዲህ ያለ ጌታ ኽረ እንዴት ይከዳል አዝ ዘመኑ ሲደርስ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ዘመኑ ሲደርስ አዳምን አሰበው ወደ ዓለም መጣ ከሲኦል ሊያድነው ከድንግል ማርያም በግርግም ተወልዶ ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ወስዶ ቃሉን ከሥጋ ጋር ፍፁም አዋህዶ በተለየ አካሉ ከሰማያት ወርዶ ሰባ ሰገል መጡ በኮከብ ተመርተው አረኞች ዘመሩ በደስታ ሆነው መላዕክት በሰማይ ሽብሸባ ጀመሩ አምላክ ስለጠራን ስለ ግሩም ፍቅሩ ቃሉን ከሥጋ ጋር ጌታችን አደገ በሰው መጠገ ሆኖ ከኃጢአት በስተቀር ሁሉን አከናውኖ የጌታችን መገገድ አስተካክሉ እያለ በኤልያስ መንፈስ የሚናገር አለ ተብሎ በትንቢት የተነገረለት መጥምቁ ዮሐገስ ተነሳ በድገገት ቃሉገ ከሥጋ ጋር የውሃ ጥምቀት ያጠምቅም ነበረ ስለ ጌታ መምጣት እየተናገረ ያን ጊዜ ኢየሱስ በውሃ ሊጠመቅ ከገሊላ መጣ አጅግ የሚያስደገቅ ቃሉን ከሥጋ ጋር ዮሐንስም ፈጥኖ በታላቅ ትህትና ጌታችን ወደርሱ ሲመጣ አየና እኔ በአንተ ጌታ ልጠምቅ ይገባል ወደ እኔ ልትመጣ እረ አንዴት ይቻላል ቃሉን ከሥጋ ጋር ተጠምቆ ሲወጣ ሰማያት ተከፍተው የአብ ድምጽ ምጣ ምስክር የሆነው የምወደው ልጄ ይሄ ነው እያለ አብም ተናገረ በደመና እያለ ቃሉን ከሥጋ ጋር በርግብ ተመስሎ መንፈስ ቅዱስ መጠ ከዚሀም በኋላ ጌታም እንደወጣ ገዳመ ቆሮንቶስ ከበረሃ ሄደ አርባ ቀን ከሌሊት መጾምን ወደደ በዲያብሎስ ያኔ ጌታ ተፈተነ ሰይጣንም እንደጢስ እንደጉም በነነ የአባቶች አለቃ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት የአባቶች አለቃ ያዕቆብም አለ ለቅሶውም ታደሰ እንባውም አየለ ለምገ አታለቅስ ድንግል ስለልጂ ስላሳደገችው ታቅፋ በአጄ በስደት መከራ ስለተቀበለች ከሀዘንም በላይ ድንግል አልቅሳለች ድንግል አልቅሳለች ከልደቱ አገስቶ ስቅለቱገም ሳይቀር ስቃይን ቀምሳለች በምድር ስትኖር በምድር ስትኖር በተወዳጅ ልጄ አጅግ ለከበረው ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን ለተሸከመችው ለተሸከመችው ወልዳ ላልሳመቸው ራሄል ስታለቅስ የድገግል ሀዘኗ እንዴት እጅግ አይብስ እገዱት እጅግ አይብስ አዝ ከሀገር ወደ ሀገር የተንከራተተች ድገግል ስለ ልጄ እጅግ አልቅሳለች እጅግ አልቅሳለች ልብሱን ሲያራቁቱት በአይኗ በማየቷ በሐዘን ተላውሷል የአመቤቴ አንጀቷ የእመቤቴ አንጀቷ በሰላሳ ዲናር ልጂን ሲበጥባት ይሁዳን በማየት አገብታለች በእውነት አንብታለች በእውነት ጌታዋን ሊገድሉ አይሁድ ሲማከሩ አንባዋ ወረደ ስለ ግሩም ፍቅሩ ስለ ግሩም ፍቅሩ አዝ በአይሁድ አደባበይ ጌታ ተከሰሰ ምንም ቢጠይቁት ምንም አልመለሰ ምንም አልመለሰ እኔ ልንገላታ እኔ ልከሰስ አንተ ምን አጠፋሀ አገተ ምን በደልክ አገተ ምን በደልክ አሮብ መከሩበት ዓርብ ተሰቀለ ድውይ ፈወሰ እንጂ ከቶ ምን በደለ ከቶ ምን በደለ መቼም በዚሀ ዓለም ገጹህ አይወደድ ፍርድ ተገጋደደ በጴላጦስም ዘንድ በጴላጦስም ዘገድ አዝ ጻድቃን ስለጌታ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ጻድቃን ስለጌታ እንዲህ ተወያዩ የአምላክን መምጣት በርቀት እያዩ በአምደ ደመና አየዋለው ያለው ሙሴ መሬታዊው እገዴት ይመርምረው ኢሳይያስ ልኡሉን ማየትማ አየው አየለበት እገጂ እንዳይመረምረው ኃይሉን ክሀሎቱን ከሩቅ ተመልክቶ አየዋለው አለ በመገፈስ ተሞልቶ አዝ ጌታውን ቢያጠምቅም ዮሐገስ በክብር የአምላኩን ባሀሪ አለቻላም መመርመር ሰማዩ ሲከፈት ደመናው ሲናገር ዮሐንስ በፍርሃት አልቻለም መናገር አዝ ማርያም ግን አምላኳን ስለወለደችው በአይኗ አየችው ጡትም አጠባችው በማሀፀኗ እቅፍ ጌታን ወሰነችው ለፍጥረታት ዓለምም መሰላል ሆነችው አዝ ባይመረመርም ባሀሪው በሰዎች በሥጋ ማርያም ታየ የምስራች በሥጋ ማርያም ተገለጠ ለእኛ በአባቱ ክብር መጣልን ወደእኛ አዝ እግዚአብሔር ምስክር ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት እግዚአብሔር ምስክር የሆነለት አቤል በልጣ ነው እምነቱ ከወገድሙ ቃየል እርሱ ጻድቅ ሰው ነው ተባለለትና ከምድር አበራች የእምነቱ ፋና ያለ ሀይማኖት ደስ ማሰኘት የታል ያልጸና ያልተጋ እንዴት ይለወጣል ኖሀ እገኳን በሀይማኖት ትንቢት መናገሩ ሀዝቡን መምከሩ ነው መርከብ እገዲሰሩ አዝ የታላቁ አባት አብርሃም በሀይማኖት በሰማይና ምድር አገጸባራቂ ናት ልጁን ይሰዋ ዘገድ ለእግዚአብሔር ታዘዘ ሀዘንም አልገባው ምንም አልተከዘ አዝ ሙሴ ምስፍናውገ በሀይማኖት ለወጠ የተስፋ ቃሉንም በእውነት አስበለጠ በደረቅ መሬት ላይ በእምነት ተሻገሩ ግድማዳ ሆነና ማዕበል ባሀሩ አዝ እነዚሀ ሁሉ ግን በሀይማኖት ሞቱ የተስፋውን መምጣት ሲያስሱ በብርቱ ከሩቅ ተሳለሟጫት ምጽአተኞች ሆነው እኛ ግን ተስፋውን አየነው ዳሰስነው አዝ ስምህ ለዘለአለም ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ስምህ ለዘለአለም ምስጉን ስለሆነ ምስጉን ስለሆነ ሀ ፍጥረት በአኮቴት ስቡህ ብሎ ዳነ ስቡህ ብሎ ዳነ ስቡሀ ከስምህ ለዘለአለም ምስጉን ነው ስቡህ መኸርን ለሰው ልጅ ምግብን የሰጠሀ የተራበችው ነፍስ ከምድር በረከት በመገብካት ጊዜ ታመሰግናለች ታመሰግናለች ስቡህ ምስጉን ነህ ስቡህ በሰማያት ስቡሀ በሰማያት የምትመሰገን በፍጥረት አገደበት በፍጥረት አንደበት ስቡሀ አገዳንተ ያለ ማነው ወቅት የሚያፈራርቅ ምድርን በበረከት ሰማዩንም በጽድቅ ተራሮች በአበባ ወገዞች የሚሞሉት ስለጠገቡ ነው ከስጦታህ ብዛት ከስጦታህ ብዛት ስቡህ ከስምህ ለዘለአለም የሚበራው ገጹ ፊቱ የሚያወዛው ከአንተ በሚቀዳው ከቸርነትሀ ነው የምድር ልምላሜ የፍጥረታት ደስታ ሲዘምር ይውላል ለለጋሹ ጌታ ለለጋሹ ጌታ ስቡህ ምስጉን ነሀ ስቡሀ በሰማያት ስቡሀ በሰማያት የምትመሰገን በፍጥረት አገደበት በፍጥረት አንደበት ስቡሀ እንዳንተ ያለ ማነው ወቅት የሚያፈራርቅ ምድርን በበረከት ሰማዩንም በጽድቅ ተራሮች በአበባ ወገዞች የሚሞሉት ስለጠገቡ ነው ከስጦታህ ብዛት ከስጦታህ ብዛት ስቡህ ከስምህ ለዘለአለም ምስጉን ነሀ ስቡሀ በሰማያት ስቡሀ በሰማያት የምትመሰገን በፍጥረት አገደበት በፍጥረት አንደበት ስቡሀ አልፈርድም እኔ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት አልፈርድም እኔ በገም በደል በማንም ኃጢአት በፈርድኩበት አእንዳልመዘን ጌታ ሲመጣ በኃይል በስልጣን በቸርነቱ አምላክ ባይተወው በደሌን ሁሉ ውስጤ ቢፈተሽ በተሰጠኝ ሕግ በቅዱስ ቃሉ በምን ምግባሬ በሰው እፈርዳለሁ አይኔን አቅንቼ በደሌ በዝቶ ለራሴ ሳላውቅ በኃጢአት ሞቼ አዝ ይልቅ የአንዱን ሸክም ሌላው ሰው አዝሎ መጓዝ ይሻላል መፍረድ ከመጣ አንድም ሰው አይድገ ሁሉም በድሏል ወንድም ወንድሙን እየከሰሰ ለፍርድ አቁሞ አሀዛብ ያያል በንትርኩ እጅግ ተገርሞ አዝ ክርስቲያገ ሆኖ ከወገድሙ ጋር እየተጣላ ዓለም ዳኘችን በፀብ ፍርድ ቤት ታረቁ ብላ ክርስቲያን ሆነን በአሕዛብ መሀል እየተካሰስን አምላክ አዘነ የመስቀል ምስል ዓላማ ስተን አዝ መቼ ከሰሰ የከሰሱትገ የገረፉትን አይተናል እንጂ ለጠላቶቹ ምሀረት ሲለምን ለጽድቅ ሥራ ለእውነት ብለን መጥተናል እንጂ ማነው የሾመን በወንድሞች ላይ አድርጎ ፈራጅ አዝ መቼ ከሰሰ የከሰሱትን የገረፉትን አይተናል እንጂ ለጠላቶቹ ምህረት ሲለምን ለጽድቅ ሥራ ለእውነት ብለን መጥተናል እንጂ ማነው የሾመን በወንድሞች ላይ አድርጎ ፈራጅ አዝ ማኔቴቄልፋሬስ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ማኔቴቄልፋሬስ የሰዎች መሰረት እዩት ሲገረሰስ ማኔቴቄልፋሬስ በአውነት መስፈሪያ ተዝነሀ ነበር የልብሀ ትዕቢት ግን አዘቀጥክ እገዳፈር ቆረጠው ዘመንህን ቅጥፈቱ አጀበህ በለጋነት ዕድጫሀ ወደሞት ተጠራህ አዝ ዳንኤል የታለ አሁን የሚገስጽ በመንፈሱ መብራት ወገንን የሚያንጽ አብነት የታለ በጸሎት የተጋ የህሊናን ወጀብ በፍቅር የሚያረጋ አዝ አምላክ ያላነፀው የእንቧይ ካብ ተገዶ የትናንቱ ትልቅ ማምሻውን ተዋርዶ አንደ አበባ ፈክቶ ሲረግፍ እያየነው ዛሬም ልቦናችን ለትዕቢት ጽኑ ነው አዝ ቀይ ባሀር ሲሰጥም ያለፈው ፈርኦን ዛሬም የአምላክን ሀዝብ አንለቅም ብለን አንደጠጣር አለት ጠገክሮ ልባችን ደግሞ ተፈጥረናል ፈርኦን ነን ብለን አዝ ኢየሱስም አለ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ኢየሱስም አለ ሐዋርያትገ ጠርቶ ሥርዓት ሊያስተምራቸው ከሁሉ ለይቶ ይሀን የሀዲስ ኪዳን የፍቅር ስጦታ ታላቅ ሰንሰለት ነው እጅግ የበረታ ሥጋዬንም ብሉ ደጫገም ጠጡት ስለሚሰጣችሁ የእውነት ህይወት ሂዱና አዘጋጁ የፋሲካን መአድ ይገባዋልና ገጹሀ በግ ሊታረድ ደቀ መዛሙርቱ ጴጥሮስና ዮሐገስ በፍጥነት ተጓዙ እከተማው ድረስ አዩና ማድጋ የተሸከመ ሰው ከተማ ሲደርሱ ሄደው ተከትለው አጅግ ተደሰተ የቤቱ ባለቤት ጌታው በአዳራሹ ስለተገኘለት አዝ ሰዓቱ ሲደርስ የተወሰነለት ከማዕድ ሊቀመጥ ተገኘ ከዚያ ቤት የቤቱ ባለቤት እጅግ የታደለው ከምኦን ነበረ ጌታን የጋበዘው እጅግ እመኝ ነበር ከመከራ በፊት ከመአድ ልቀማጥ ከእናገተ ጋር በእውነት የአግዚአብሔር መንግስት እስክትመጣ ድረስ ከወይኑም አልጠጣም ከመአዱም አልቀምስ አዝ ሀብስቱንም ቆርሶ ባርኮ አደላቸው ስለ እናንተ የሚሰጥ ሥጋዬ ይሄ ነው ወይኑንም ባረከ አገስቶ ሰጣቸው ስለ እናንተ የሚፈስ ደሜ ነው አላቸው ይሀን የሐዲስ ኪዳን የፍቅር ስጦታ ታላቅ ሰንሰለት ነው እጅግ የበረታ ሥጋዬንም ብሉ ደሜንም ጠጡት ስለሚሰጣቸሁ የእውነት ሀይወት መዝሙርም ዘመሩ እጅግ የተዋበ ጌታም እግር ሊያጥብ ውሃን አቀረበ ጴጥሮስ ግን ፈጽሞ አታጥበኝም አለ ትሁት ነበርና እየተቻኮለ አዝ አግርሀን ካላጠብኩ ዛሬ በዚህ ምሽት ዕጣ ክፍል የለሀም ከእኔ ጋራ በእውነት አንዲህ ባለው ጊዜ ጴጥሮስ ደነገጠ መላ ሰውነቱን ለመታጠብ ሰጠ እኔ ጌታ ስሆን አምላክ የምከብር እግራችሁን ሳጥብ ስኖር ከእናንተ ጋር ይሀንን ምሳሌ ተከተሉ በፍቅር የእኔ ስጦታ ነው በትሀትና መኖር አዝ ኑ ተመልከቱልኝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ኑ ተመልከቱልኝ የአምላክን ቸርነት አንደበት የለኝም ስራውን ለማውራት ሰላምና ፍቅር በልቤ ተሞልቷል በምን ቋንቋ ላውራው ቃላቶች ያጥሩኛል ሰማይ ጉም ቢመስል ቀለያት ቢናጉ የጥፋት አጋንንት እጅጉን ቢተጉ እኔን የሚጠብቅ ኃይሉን አይሰውርም እረኛዬ ከእኔ ዘወትር አይርቅም አዝ ፍርሃት ከኔ ራቅ ጨለማም ተወገድ በጌታዬ ትምክከሀት እገደልቤ ልሂድ የሞት አበጋዞች ተስፋችሁ ጨልሟል እግዚአብሔር ሊያድነኝ ከአጠገቤ ቆሟል አዝ ቅዱሳን በሙሉ ለእኔ ዘብ ቆመዋል ወደእነርሱ ኅብረት ሊስቡኝ ጓጉተዋል ዘወትር በመዓልት ድንግል ትመጣለች በብርሃን እጆቿ ትባርከኛለች አዝ ተዋህዶ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ተዋሀዶ ተዋሀዶ ሰማያዊት የጸናች እምነት ሃሌ ሉያ ተዋህዶ ተዋሀዶ መገፈሳዊት የመንፈስ መብራት ሃሌ ሉያ ተዋሀዶ ተዋሀዶ መለኮት ኀጽሕት እምነት ሃሌ ሉያ ባንቺ ቢያምኑ ቅዱሳን ድል ነሱት ሰይጣንን ሃሌ ሉያ ባንቺ ቢያምኑ ሰማዕታት ተፈተኑ በእሳት ሃሌ ሉያ እንደወርቅ ተፈትነው አበራ ገድላቸው ሃሌ ሉያ እንኑር በእምነታቸን በተዋህዶ መክበሪያችን ሃሌ ሉያ የጴጥሮስን አገባ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት የጴጥሮስን እገባ ስጠኝ እልሀለሁ ኃጢአቴን ልናዘዝ ፍቅርሀን እያየሁ በሞት ጥላ ውስጥ እንኳን ብሄድ ጌታ ሆይ ልቤን በፍቅር ውሃ አጠበው አባክህ ቸርነትህ በዝቶ ምህረት ቢያሰጠኝ አጆቼን ዘርግቼ እማፀናለሁኝ ደምሀ የፈሰሰው ለእኔ ስለሆነ በኃጢአት ልትወተኝ ልብሀ አልጨከነ አዝ ዓለማዊ ምግባር ልቤ ቢከተልም ከዚሀ ሁሉ ማዳን ጌታ አይሳገሀም ኃጢአት እየሰራሁኝ በስቀይምክህም በሂሶጵ እርጨኝ ጌታ እጠበኝ እባክህ አዝ ዲያብሎስ ያመጣው ጸጸት የውድቀት ነው የይሁዳ ምሬት የሞት ነው ፍጻሜው ይሀንን መማረር እኔ አልፈልግም የውድቀት ጉዞ እንጂ ትንሣኤ የለውም ጴጥሮስ አባ ብሎ የተማፀነበት ፍቅሩን በንስሐ ስቦ ያመጣበት ፍጻሜው የሚያምር ገስሐ ስጠኝ የለቅሶ አምሀ የእንባ ሀይወት ስጠኝ አዝ ያድህ ተጣራ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ያድህ ተጣራ እግዚአብሔርም ሰማው ደርሶ ስላንኳኳ ከፀባኦት እገበው አምላክ በቸርነት በምሀረት ጐበኘው ባለቀሰ ጊዜ ግራ የገባው ሰው መሻትህ ብቻ ነው የሚፈለግብህ እግዚአብሔርን ጥራ እመን ትድናለህ ግገረው ችግርክገ የውስጥህገ ብሶት ይሽረዋልና አስፈሪውን ሀይወት ግራ የተጋባው የተከፋው ገጽህ ይበራል በጸሎት አምላክሀን ጠርተሀ መሻትህ ብቻ ለወገን ለዘመድ ያስቸገረው ምላ ሲቀል ታየዋለህሀ ከነባሀ በኋላ ሰሳግና ገዴትህ ይቀራል ይሻራል በርሱ ፈገታ ሰላም ፍቅር ይከብሣል መሻትህ ብቻ በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ ነውና የአጋገገት መግቢያ ምልክቱ ሐዘን በሀሊናሀ በፈሰሰ ጊዜ ንገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ መሻትህ ብቻ በከንቱ መጨነቅ እራስን መጥላቱ ነውና የአጋግገት መግቢያ ምልክቱ ሐዘን በሀሊናሀ በፈሰሰ ጊዜ ገገረው ለአምላክህ የልብህን ትካዜ መሻትህ ብቻ እውነት ስለሆነ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ አውነት ስለሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋለ በአደባባይ ሲሰደብ ሲከሰስ የሐሰት ዳኝነት አምላክን ወቀሰው ሀይወት ሰጠን እንጂ ጥፋቱ ምንድነው ከቃሉ አብለትን ባያገኙበትም ዝምታውን አይተው አላዘኑለትም ባላወቁት መጠን ጠሉት ካለበደል ጥፋቱ ምን ይሆን የሚያደርስ ከመስቀልጋ አዝ የልቡን ትሀትና ፍቅሩን ሳያስተውሉ ቸሩ ጌታችንን አቻኩለው ሰቀሉ አሩህሩሁን ጌታ ቸንክረው ሰቀሉት ሞትን አስወግዶ ቢሰጣቸው ሀይወች አዝ ስለቸርነቱ ስድብገ ከፈሉት ስለርሀራሄው የእሾህ አክሊል ሰጡት ሀሞትና ከርቤ ሆምጣጤ ደባልቀው መራር አስጎነጩት ጩክኖ ልባቸውጋ አዝ ፈውስን ለሰጣቸው ልባቸውን ሞልተው አሉት ወንበዴ ነው ስቀለው ስቀለው ከአጁ በረከትን የተሻሙ ሁሉ ይጮሁ ነበረ ይገደል እያሉ አዝ በኃይልና ጥበብ ይልማ ኃይሉ በገና በኃይልና ጥበብ ትልቆቹን ትቶ ንጉሥ አደረገው ደህውን ቀብቶ በእረኝነት ጫዳ ልቡገ መረመረው እንደልቡ ሆኖ ዳዊትን ቢያገኘው ምንም ታናሽ ቢሆን አካሉ ቢኮስስ የተገባ ነበር በእግዚአብሔር ፌት ሊነግስ የሰው ዓይገ ያልሞላው ትገሽ ብላቴና አባት ሆኖ ነበር በእግዚአብሔር ሀሊና አዝ የጌታችን እናት ታላላቅ ቅዱሳን ይልቁን ጌታችን የሰው ልጆች መድኅን በዓለም ሊወለድ ከዳዊት በሥጋ ተስፋ ተሰጥቶታል እገዲሁ በጸጋ እንዲሁ በጸጋ እገዲሁ በጸጋ አዝ የዋሀ ስለነበር ዳዊት በህይወቱ ከበሩ ሲገባ ፈላለት ዘይቱ ሳሙኤል አክብሮ በእግዚአብሔር ፊት ቀባው አምላኩ ቢወደው ታላቅ አደረገው የምሥጋና ሃብቱን ከገግሥና ጋራ አጣምሮ ሰጥቶታል መልካም እገዲሠራ ሌትና ቀን ሳይል ምሥጋና ሲመገብ እየደረደረ መሠግቆ በገና አዝ ሌትና ቀን ሳይል ሲመገብ ምሥጋና እየደረደረ መሠገቆ በገና እራዕይ ተሰጥቶት ከላይ ከደመና ድገግልገ አሳየው አገገቱን ሲያቀና አዝ ወንበዴ የነበርኩኝ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ወገበዴ የነበርኩኝ ሀገር ያሰለቸሁ በመስቀል ላይ ሆኖ ታሪኬን ለወጠው አስበኝ ስላልኩት በኋላ ስትመጣ ገነትን ለማየት የመጀመሪያው ሰው ሆገኩኝ ባለዕጣ አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር አስበኝ ስላልኩት አሰበኝ ጌታዬ ወንበዴ የነበርኩኝ ስርቆት ነው ሙያዬ በመስቀል ላይ ሆኖ ሀዝቡን ያስብ ነበር አኔስ አላየሁም እንዲሀ ያለ ፍቅር ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር አልታይም ብዬ ኃጢአትን ስሰራ ተመለስ ይለኛል ስሜን አየጠራ አንዳልሞትበት ነው በኃጢአት ታስሬ ፍቅሩን አልዘልቀውም እንደዚህ ዘርዝሬ አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር መከራ ሲከበኝ መጥቶ ያጽናናኛል በሐዘኔ ጊዜ እግዚአብሔርም ያዝናል አይኑ ከእኔ አይርቅም ጥበቃው አይጠፋም ከሙን እጠራለሁ በጌታዬ አላፍርም ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር አቤት ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ኃያል ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር ግሩም ፍቅሩ የእግዚአብሔር የእግዚአብሔር የተወደደ ስምሽ ማርያም በዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት የተወደደ ስምሽ ማርያም አንዳንቺ ንጹሀ በዓለም የለም አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም በንጽሀናሽ በመመረጥሽ ድንግል በአውነት እፁብ ድገጉቅ ነሽ አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም አዝ ፍጥረታት አንቺን ይማፀኑሻል ከሲዖል ዓለም አውጪን ይሉሻል አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም አዝ አስራትሽን ኢትዮጵያን ጠብቂልገ ድገግል ህዝቧን አሳስቢልን እንዲምረን መድኃኔዓለም ወዳንቺ የመጠው ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ወዳንቺ የመጣው በብሩህ ደመና ከሦስቱ አካል አገዱ ክርስቶስ ነውና የጠፋ በግ አዳም ታደሰ በጌታ ባንቺ ተፈፀመ የሰው ልጅች ደስታ በደይን የተባለች ሄዋን ተደሰተች የደስታ መፍለቂያ አንቺን ስላገኘች የበረከት ፍሬ ካገቺ ተገኘልን የወይን ቦታ ነሽ ድገግል እናታችን አዝ ወልድም ባህሪሽን ባህሪ አድርጐት ለፍጥረታት ጌታ መዓዛሽ ተስማምቶት ካንቺ ይወለድ ዘንድ ፍፁም ሊላላክሽ በጥቂቱ አደገ ተልኮና ታዞሽ አዝ ከድገግልና ጋር አገድ የሆነ ሀሊብ በሩካቤ ሳይሆን በብስራት እገደ ገብ ከሆድ መጥበብ ጋራ የመለኮት ስፋት አንቺ ሆነሽ ሳለ ታናዷ ሙሽሪት አዝ በፍጡር ሀሊና የማይመረመር እፁብ ነው ድገቅ ነው የመፅነሷ ነገር እሳተ ነበልባል በሆድሽ ውስጥ ሲያድር ነደ ነበልባሉ አልፈጀሽም ነበር አዝ ልዑለ ባህርይ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ልዑለ ባህርይ እግዚአብሔር ወደደሽ በልዕልና ሆኖ ከአርያም አየሽ አራቱን ማዕዘገ ምድር ተመልክቶ እገዳገች ንጽሕና አላገኘም ከቶ መአዛሽ ደስ አለው ለአብ ቅድስናሽ ስለዚሀ እግዚአብሔር ከሰማይ ወደደሽ ወዳንቺ ሰደደው አካላዊው ቃልን ቅድመ ዓለም ያለ እናት የተወለደውን አዝ እግዚአብሔር አብ አየ ምሥራቅና ምዕራብ ፍለጋ አሻተተ ሰሜገና ደቡብ አንዳገች ያለ ከቶ አላገኘምና አንመስልሻለን በብሩህ ደመና አዝ ስለተወደደ ልጄ ሆይ መአዛሽ የወልድ ማደሪያ የቃል አዳራሽ ነሽ የአባትሽን ቤት አርሺ ልጄ ተብለሻል በአርያም ስምሽ ገጽሕናሽ ተወዷል አዝ በነቢያት አድሮ በተስፋ ያጽናናው ከድገግል በሥጋ የተወለደው ነው መአቱን አርቆ ምህረቱን አብዝቶ አዳምን ያዳነ ከሲኦል አውጥቶ አዝ ስራህ ብዙዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም ሥራህ ብዙ ቸርነትህ ፍቅርህ ብዙ የኔ ጌታ ሥራህ ብዙ አዝ አዕዋፉ አናብርቱ ተሰብስበው በማለዳ ከእገቅልፋቸው ተቀስቅሰው ይጮሀሉ ወደሰማይ ያዜማሉ ሥራሀ ብዙ የእኛ ጌታ ተመስገን ሊሉ አዝ የፍጥረትህ ምስጋናቸው ወደ ሰማይ እየወጣ በረከትን ፍቅርን ስቦ እያመጣ ስንባረክ በቸርነት ስገጐበኝ ሥራህ ብዙ መድኃኔዓለም እላለሁኝ አዝ ምሥጋና አለሀ መድኃኔዓለም ከደምነፍስ ከግዑዛን ፍጥረታትህ ምሥጋና አለህ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አምላክ ልዩ ሲሉሀ አዝ ኢትዮጵያየ ሆይ ተነሽ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ዋኔን በበገና ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ክብርንም ልበሽ በአዲስ ምሥጋና ይመላ ልብሽ የተወደደ ነው በእግዚአብሔር ህዝብሽ በበገና ጓብረቱ ጠፊ ነው ከገቱ የማይረባ በግፍና ቅሚያ በአመፅ ሲገነባ ሲሳይሽ ብዙ ነው ከአምላክ የተሰጠሽ በረከት ለማግኘት መሥራት ነው ጠንክረሽ አዝ የአሀዛብ ብልጽግና አያስቀናሽ ፍፁም ኃላፊ ጠፊ ነው ምኞቱም ዓለሙም ደመና ነውና ይበናል በቅጽበት በግፍ የተገኘ የተከማቸ ሀብት አዝ ይልቅ በቅንነት በሰላም ለሰራ ሲሳዩ ብዙ ነው ክብሩም አያባራ ጉቦና ፍትህን ማጠም እገዳገለምድ ከወገጌሉ ጋራ አለብን መዛመድ አዝ እግዚአብሔር ያለው ሰው በእርሱ የታመነ ከግፍ ሥራ ሕምም አከላቱ ዳነ ክርስቲያነኝ ብሎ ጉቦ የሚበላ የሚያቃጥል እሳት ያገኘዋል ኋላ አዝ በመታመን ፀጋ ይጠራ ስማችን አውነተኛ እንሁን ለውድ ሀገራችን የራሱን ሳይሻ ለሀገር የሚያስብ ሰው በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደ ነው አዝ ስለ ቸርነትህ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ስለቸርነትህ ስለ ቸርነትህ ጌታ ተመስገን ስለ ፍፁም ፍቅርህ አምላክ ተመስገን ማነው የገመተ ከዛሬ መድረስገ ልብሱ ሳይነካ በእሳቱ ወላፈን በሀሩን አሻግሮ ማዕበል አቁሞ አርሱ ያውቅልናል ለመጪው ቀን ደግሞ ሣሌ ሃሌ ሉያ መስዋዕት እናቅርብ ጌታ ይፈልጋል የተሰበረ ልብ ክርስቶስ ከሌለው ፍቅር ላይኖረው ሰላም ሰላም ይላል ፍጥረታዊው ሰው ሰላም ሰላም ይላል የዘመኑ ሰው የኢየሱስ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ ሞኝነት መስሏቸው ክሀደት ተሞሉ የስንፍና አመል እያናወዛቸው መጾም መጸለዩ ይጎዳናል ብለው አምላክን ቢክዱ ፍቅርገ ነፈጋቸው ለእኔስ ልዩ ነች ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ስለቸርነትሀ አ በበገና አ ለእኔስ ልዩ ነቸ ድንግል ማርያም ለእኔስ ልዩ ነች እመብርሃን ፈልጌ ላገቺ ምሥጋና አላገኘሁም በበገና ልቤ ሲያበቅል የኃጢአት አረም ውስጤ ሲሸፍት አልተወችኝም ከቤተ መቅደስ እጂን ዘርግታ ትጠራኛለች የእኔ መከታ አዝ የሆዴን ሀዘን የልቤን ምሥጢር እነግርሻለሁ አገድም ሳይቀር የምትሸሽጊ የሕዝብን ኃጢአት ለእኔስ ልዩ ነሽ ድንግል አዛኝት አዝ ጠዕሙ ልዩ ነው ከእርሷ ጋር መኖር ድንግልን ይፔ መቼም አላፍር ወደ ጽድቅ ሀይወት ትወስደኛለች ድንግል ማርያም ለእኔ እናቴኮ ነች አዝ በሀዘን ስሰበር ማገን እጠራለሁ ውስጤ ሲደማ ለማን እነግራለሁ ከኃጢአት እድፍ ገፁሀ መሆኛዬ አንቺ ነሽ ድንግል የኔስ መጽናኛዬ አዝ የኃጢአት ቁስል ያለአንቺ አይጠግም ልጅሽ ሳይፈቅድ በሀይወት አልኖርም ከልጅሽ ሌላ መድኅን የለኝም ከጸሎት በቀር ፍፁም አልድንም አዝ በህይወቴ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት ስለቸርነትህ በሀይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለኔ በወገጌል ማመኔ ሕይወቴ ሲመራ ጌታ በቃልህ ጠፋጭ ይሆን ነበር ሲያድሰኝ ፍቅርህ ያንተ ጸጋ ጌታ ስለበዛልኝ ጨለማው ተገፎ ብርሃንህ መራኝ ወዱት እሄዳለሁ የእጅሀ ጥበብ ሆቼ ፍቅርሀ እያደሰኝ ሞተሀልኝ ድፔ ምገ አይነት መውደድ ነው ለኔ አገተ ያለህ ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርሀ ምን አይነት መውደድ ነው አገተ ለኔ ያለህ ምን ይከፈለዋል ለፍፁሙ ፍቅርሀ ደጅህ ላይ ተጥዬ ደጅሀ ላይ ለሙት ቃልሀን ልጠብቅ በፍፁም ፍርሃት እግዚአብሔር ሆይ ዘማሪ ይልማ ኃይሉ ቅኝት እግዚአብሔር ሆይ እወድሃለሁ ስለ ስምሀ እቃጠላለሁ ፍቅርሀ እኔገ ይመስጠኛል አንደ እግዚአብሔር ከየት ይገኛል ዓለም ሁሉ በጠላኝ ጊዜ ስገገላታ ይዞኝ ትካዜ አንተ ከእኔ አልተለየሀም እግዚአብሔር ሆይ ወደር የለህም አዝ ሳኦል እኔን ሲያሳድደኝ ጎልያድም ሲዝትብኝ ግርማ ሆነሀ ከፊቴ የቆምክ እግዚአብሔር ሆይ ስምህ ይባረክ አዝ ሞቷል ብለው ቀብረውኝ ሰዎች ምስኪን ሆፔ ሳይኖረኝ አገዳች ከመቃብር ቆፍሮ አወጣኝ አይዞሀ ብሎ አምላኬ አጽናናኝ አዝ ሀሳብህን በእግዚአብሔር ላይ ጣል ለዘለዓለም ያበራልሃል ታማኝ ወዳጅ እርሱ ነውና ሰላም ይሙላ ለእርሱ ተውና አዝ የሰርግ መዝሙሮች ሙሽራው ሙሽራ የየሠርግ ቅኝት ስለቸርነትህሀ ሙሽራው ሙሽራ እጹብ ነው ደስታው ሙሽራው ሙሽራ ሙሽራዋ ሙሽራጋ አጹብ ነው ደስታዋ ሙሽራዋ ሙሽራ አገደ አደይ አበባ ሙሽሮች ፈክታችሁ በለምለም ምስክ ያለ ፍሬ መሰላችሁ ልክ እንደ ጨረቃ እንደ ሰማይ ፀሀይ መልካሙ ሥራችሁ በራ በአደባባይ ከባዋን ደርባ በጥበቧ ላይ የተዋሀዶ ልጅ ደምቃ ስትታይ በቤተክርስቲያን ሥርዓት በማደጓ ይኸው መሠከረ የሙሽሪት ወጓ መልካም ሥነ ምግባር ፍቅር የከበበህ የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርሀ ከመቼውም ይበልጥ ዛሬ ተውበሃል የአማኑኤል ግርማ ዙሪያሀን ከቦሀል የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሀል አዝ መልካም ሥነ ምግባር ፍቅር የከበበሽ የእመብርሃን ልጅ አቤት ማማርሽ ከመቼውም በላይ ዛሬ ተውበሻል የአማኑኤል ግርማ ዙሪያሽን ከቦሻል የእመቤቴ ፀዳል በእውነት አምሮብሻል የህብከ ዮም የሠርግ ይልማ ኃይሉ ቅኝት የሀብከ ዮም የሀብከ መድኃኔዓለም አድሜ ማቱሳላ ወአብርፃም ይስጣችሁ ዛሬ ይስጣችሁ መድኃኔዓለም እንደ ማቱሳላ እንደ አብርፃም በቅዱስ ጋብቻ ሙሽሮች ተወሰናችሁ ክርስቶስ ተገኝቷል በመሀከላችሁ የድገጋዮቹን ጋገ ወይኑን ወይኑን ሊመላበት ከድንግል ማርያም ጋር ተገኝቷል ከዚሀ ቤት አዝ ደስታውን አይቶ አምላክ ፍፁም ተደስቷል ሊባርካችሁም እዶቹን ዘርግቷል በህይወታችሁም ፍቅር ፍቅር ቅምም ሆኖ ትሀትናን ይስጣችሁ እግዚአብሔር በቶሎ ሠርጋችሁ እንዲሆን ደስታ ፍቅር የሞላበት በሀይወታችሁ ውስጥ ክርስቶስ ይግባበት በሀይወታችሁ ውስጥ አምላክ ይኑርበት አዝ የበረከት ፍሬ በጸጋው እንዲበዛላችሁ ዛሬ ተደሰቱ አምላክን ይዛችሁ አራስን በመግዛት እውቀት እውቀት ተሞልታቸሁ ዛሬ ተደሰቱ አምላክን ይዛችሁ በሥጋ ወደሙ እግዚአብሔር ስለመረጣችሁ የመንፈስ ቅዱስም ህፃናቶች ናችሁ እጹብ ድንቅ ስራ አጹብ ድንቅ ስራጋ በእውነት የታደለ የእግዚአብሄር ሙሽራ በእውነት የታደለች የእግዚአብሄር ሙሽራ ነፍሳችሁ በሰማይ ርግብ ትመስላለች ከመላእክት ጋራ ዛሬ ዘምራለች አልል እልል በሉ ክርስቲያኖች ሁሉ ያበራ ጀመረ ሙሽራው ፀዳሉ ታበራ ጀመረ ሙሽሪት ፀዳሏ አዝ ከክርስቶስ ፍቅር እንዴት ይርቃል ሰው ሥጋና ደሙገ ሳይሳሳ ለሰጠው የመንፈስ ቅዱስ ሕፃናት በመሆን በስጋወደሙ ጮቀይደስ አለብን አዝ በእግዚአብሔር ተባርኮ የመኖር ምስጢር የዘላለም ሕይወት ይሰጣል ፍቅር ሥጋውን ፍሪዳ ደሙን መጠጥ አድርጎ ሰጥቶናል አማኑኤል ሕይወቱን ሰውቶ ትዌድሶ ትዌድሶ መርዓት ወትብሎጋ ወልድ እጉየ ቃልከ አዳም።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact